“አፍሪካውያንን በአፍሪካውያን ለመዳኘት የሚያስችሉ አሠራሮች አሉን” — ኬንያዊ የሕግ ባለሙያ

ሰብስክራይብ

“አፍሪካውያንን በአፍሪካውያን ለመዳኘት የሚያስችሉ አሠራሮች አሉን” — ኬንያዊ የሕግ ባለሙያ

“አይሲሲ በአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ከፍተኛ የዘር ማጥፋት እና አሰቃቂ ወንጀሎችን መዳኘት የሚችሉ የዳኝነት ተቋማት መኖራቸውን ከግምት ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል” ሲሉ አቼሮ ዴቪድ ሙፉአይያ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

አኅጉሪቱ የአፍሪካ የፍትሕ እና የሰብዓዊ መብቶች ፍርድ ቤት፣ የአፍሪካ ቻርተር እና ሌሎች የሕግ መሣሪያዎች ያሏት በመሆኑ፤ የአይሲሲ ሚና “ማሟያ ብቻ እንጂ አስገዳጅ ላይሆን ይችላል” ሲሉ አክለዋል።

ጉዳዮች “በአፍሪካ ደረጃ እንዴት እንደሚታዩ” የበለጠ ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0