ኢትዮጵያ ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር ከስምንት ቢሊዮን በላይ ችግኞችን አዘጋጀች

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር ከስምንት ቢሊዮን በላይ ችግኞችን አዘጋጀች

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዓመታዊውን የችግኝ ተከላ ዘመቻ አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት፤ “...አረንጓዴ ለሆነች ነገ፣ ሁላችንም ተስፋን እንትከል!" ብለዋል።

​ በ2011 ዓ.ም የተጀመረው የኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ ተነሳሽነት፤ በከፍተኛ ሕዝባዊ ተሳትፎ የተራቆቱ መሬቶችን ወደነበሩበት በመመለስ፣ የደን ሽፋንን በማሳደግ፣ ብዝኃ ሕይወትን በመጠበቅ እና ዘላቂ ልማትን በማረጋገጥ ረገድ አስተዋጽኦ እያደረገ ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0