ኢትዮጵያ በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ 1,655 ዜጎቿ ምሕረት አንዲያገኙ ማስቻሏን አስታወቀች

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያ በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ 1,655 ዜጎቿ ምሕረት አንዲያገኙ ማስቻሏን አስታወቀች
ኢትዮጵያ በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ 1,655 ዜጎቿ ምሕረት አንዲያገኙ ማስቻሏን አስታወቀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.06.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ 1,655 ዜጎቿ ምሕረት አንዲያገኙ ማስቻሏን አስታወቀች

ምሕረቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሪያድ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና በጅዳ ከሚገኘው ቆንስላ ጽ/ቤት ጋር በመቀናጀት ባደረገው ተከታታይ የዲፕሎማሲ ጥረት መገኘቱ ተገልጿል።

​በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ሁኔታ በቅርበት እየተከታተለ እንደሆነ እና መፍትሄ ያላገኙ ሌሎች ጉዳዮችን ለመፍታት የዲፕሎማሲ ሂደቶች እንደቀጠሉ ሚኒስቴሩ አክሏል።

ሚኒስቴሩ፤ ​ሕገ-ወጥ አዘዋዋሪዎችን የሕግ ተጠያቂ ለማድረግ የተጀመሩ ጥረቶች እንደሚጠናከሩ አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0