https://amh.sputniknews.africa/20260613/4311617.html
“አሜሪካ እና እስራኤል በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ላይ በተለየ መልኩ ተፅዕኖ እያሳደሩ ነው” — አልጄሪያዊ ተመራማሪ
“አሜሪካ እና እስራኤል በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ላይ በተለየ መልኩ ተፅዕኖ እያሳደሩ ነው” — አልጄሪያዊ ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
“አሜሪካ እና እስራኤል በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ላይ በተለየ መልኩ ተፅዕኖ እያሳደሩ ነው” — አልጄሪያዊ ተመራማሪአሜሪካ እና እስራኤል “በጋዛ ለተፈጸሙ ወንጀሎች” የቀረበባቸውን ክስ መታገስ እንዳልቻሉ የፖለቲካ ሶሺዮሎጂ ተመራማሪው አህመድ... 13.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-13T11:34+0300
2026-06-13T11:34+0300
2026-06-13T11:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0d/4311464_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_f862265cbd54e7752d1deb117977c7df.jpg
“አሜሪካ እና እስራኤል በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ላይ በተለየ መልኩ ተፅዕኖ እያሳደሩ ነው” — አልጄሪያዊ ተመራማሪአሜሪካ እና እስራኤል “በጋዛ ለተፈጸሙ ወንጀሎች” የቀረበባቸውን ክስ መታገስ እንዳልቻሉ የፖለቲካ ሶሺዮሎጂ ተመራማሪው አህመድ ሩአጂያ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።ተመራማሪው አፅንኦት ሰጥተው እንደተናገሩት፤ የፍርድ ቤቱ ዋና ዓቃቤ ሕግ ካሪም ኻን ከኃላፊነታቸው የታገዱት በዋሽንግተን እና በቴል አቪቭ “በተቀነባበረ ሴራ” ነው።“ለእነሱ ዓለም አቀፍ ሕግ መተግበር ያለበት በደሃ እና በተበዳዮች ላይ ብቻ እንጂ፤ በጥቃት አድራሾች ላይ አይደለም” ብለዋል።ካሪም ኻን የቀረበባቸውን የፆታዊ ሥነ-ምግባር ጉድለት ክስ ተከትሎ ከኃላፊነታቸው መታገዳቸው ይታወሳል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0d/4311464_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_1c00e5da6ec7e70e16cebe52f9e54c90.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“አሜሪካ እና እስራኤል በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ላይ በተለየ መልኩ ተፅዕኖ እያሳደሩ ነው” — አልጄሪያዊ ተመራማሪ
11:34 13.06.2026 (የተሻሻለ: 11:44 13.06.2026) “አሜሪካ እና እስራኤል በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ላይ በተለየ መልኩ ተፅዕኖ እያሳደሩ ነው” — አልጄሪያዊ ተመራማሪ
አሜሪካ እና እስራኤል “በጋዛ ለተፈጸሙ ወንጀሎች” የቀረበባቸውን ክስ መታገስ እንዳልቻሉ የፖለቲካ ሶሺዮሎጂ ተመራማሪው አህመድ ሩአጂያ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
ተመራማሪው አፅንኦት ሰጥተው እንደተናገሩት፤ የፍርድ ቤቱ ዋና ዓቃቤ ሕግ ካሪም ኻን ከኃላፊነታቸው የታገዱት በዋሽንግተን እና በቴል አቪቭ “በተቀነባበረ ሴራ” ነው።
“ለእነሱ ዓለም አቀፍ ሕግ መተግበር ያለበት በደሃ እና በተበዳዮች ላይ ብቻ እንጂ፤ በጥቃት አድራሾች ላይ አይደለም” ብለዋል።
ካሪም ኻን የቀረበባቸውን የፆታዊ ሥነ-ምግባር ጉድለት ክስ ተከትሎ ከኃላፊነታቸው መታገዳቸው ይታወሳል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X