https://amh.sputniknews.africa/20260613/4310940.html
“ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ትኩረቱን አፍሪካ ላይ ብቻ ያደርጋል” — ኬንያዊ ጠበቃ
“ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ትኩረቱን አፍሪካ ላይ ብቻ ያደርጋል” — ኬንያዊ ጠበቃ
Sputnik አፍሪካ
“ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ትኩረቱን አፍሪካ ላይ ብቻ ያደርጋል” — ኬንያዊ ጠበቃ የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ዋና ዓቃቤ ሕግ ካሪም ኻን ላይ የቀረበውን የፆታዊ ሥነ-ምግባር ጥፋት ክስ ሁለት ዓመት ገደማ የፈጀ ቢሆንም፤ "ጉዳዩ ወደ... 13.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-13T10:12+0300
2026-06-13T10:12+0300
2026-06-13T10:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0d/4310787_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_76176ce59f025fb2e1bd3230cf1c6a80.jpg
“ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ትኩረቱን አፍሪካ ላይ ብቻ ያደርጋል” — ኬንያዊ ጠበቃ የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ዋና ዓቃቤ ሕግ ካሪም ኻን ላይ የቀረበውን የፆታዊ ሥነ-ምግባር ጥፋት ክስ ሁለት ዓመት ገደማ የፈጀ ቢሆንም፤ "ጉዳዩ ወደ አፍሪካውያን ሲመጣ ግን ፍርድ ቤቱ የእስር ማዘዣ ለመቁረጥ ይቸኩላል" ሲሉ ጠበቃ አቼሮ ዴቪድ ሙፉዋያ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።ጠበቃው አክለውም፤ "የካሪም ኻንን ጉዳይ ስንመለከት... ፍርድ ቤቱ ግልጽ አድልዎ እንደሚያሳይ መረዳት ይቻላል" ብለዋል። አንዳንድ የአፍሪካ ሀገራት አይሲሲ 'መርጦ ያጠቃናል' ብለው የሚከራከሩበትን ምክንያት ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ። በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
“ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ትኩረቱን አፍሪካ ላይ ብቻ ያደርጋል” — ኬንያዊ ጠበቃ
Sputnik አፍሪካ
“ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ትኩረቱን አፍሪካ ላይ ብቻ ያደርጋል” — ኬንያዊ ጠበቃ
2026-06-13T10:12+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0d/4310787_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_b1d010fbf8b95c2bba724b9f854a1dc0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ትኩረቱን አፍሪካ ላይ ብቻ ያደርጋል” — ኬንያዊ ጠበቃ
10:12 13.06.2026 (የተሻሻለ: 10:14 13.06.2026) “ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ትኩረቱን አፍሪካ ላይ ብቻ ያደርጋል” — ኬንያዊ ጠበቃ
የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ዋና ዓቃቤ ሕግ ካሪም ኻን ላይ የቀረበውን የፆታዊ ሥነ-ምግባር ጥፋት ክስ ሁለት ዓመት ገደማ የፈጀ ቢሆንም፤ "ጉዳዩ ወደ አፍሪካውያን ሲመጣ ግን ፍርድ ቤቱ የእስር ማዘዣ ለመቁረጥ ይቸኩላል" ሲሉ ጠበቃ አቼሮ ዴቪድ ሙፉዋያ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ጠበቃው አክለውም፤ "የካሪም ኻንን ጉዳይ ስንመለከት... ፍርድ ቤቱ ግልጽ አድልዎ እንደሚያሳይ መረዳት ይቻላል" ብለዋል።
አንዳንድ የአፍሪካ ሀገራት አይሲሲ 'መርጦ ያጠቃናል' ብለው የሚከራከሩበትን ምክንያት ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X