https://amh.sputniknews.africa/20260612/4308724.html
ዓለም ወደ ባለብዝሃ ወገን የፖለቲካ ስርዓት የምታደርገው ፈጣን ጉዞ
ዓለም ወደ ባለብዝሃ ወገን የፖለቲካ ስርዓት የምታደርገው ፈጣን ጉዞ
Sputnik አፍሪካ
በዛሬው ፕሮግራማችን የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የዓለም ባለብዙ ዋልታ የዓለም ስርዓትና የወደፊት ዕጣን በተመለከተ በደብረ ማርቆሰ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህር ደረጄ መለስ ጋር እንቃኛለን። በክፍል... 12.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-12T19:31+0300
2026-06-12T19:31+0300
2026-06-12T19:31+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0c/4308565_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_1163153b7dc870690ae73a18a50fd5cb.jpg
ዓለም ወደ ባለብዝሃ ወገን የፖለቲካ ስርዓት የምታደርገው ፈጣን ጉዞ
Sputnik አፍሪካ
''ቻይናን፣ ሩሲያና ህንድ የመሳሰሉ ሀገራት የራሳቸውን አሻራ እያስቀመጡ ነው እየመጡ ያሉት፤ ጠንካራ የሚባል ኢኮኖሚ፣ ሰራዊት፣ ዲፕሎማሲ ገንብተዋል። በተለይ ከግሎባል ሳውዝ ሀገራት ጋር ጠንካራ ግንኙነት እየፈጠሩ ነው — የዓለም አቀፍ ፖለቲካዊ ስርዓት ወደ ባለብዙ ወገን ስርዓት እየተለወጠ እንደሆነ ማየት እንችላለን '' ሲሉ በደብረ ማርቆሰ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህር ደረጄ መለስ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው ፕሮግራማችን የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የዓለም ባለብዙ ዋልታ የዓለም ስርዓትና የወደፊት ዕጣን በተመለከተ በደብረ ማርቆሰ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህር ደረጄ መለስ ጋር እንቃኛለን። በክፍል ሁለት የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት አገራዊ ፖሊሲዎችን ከአህጉሪቱ የጋራ ፍላጎቶች ጋር የማጣጣም አስፈላጊነትን በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ አበራ ለሚ ጋር እንዳስሰዋለን።
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
በዛሬው ፕሮግራማችን የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የዓለም ባለብዙ ዋልታ የዓለም ስርዓትና የወደፊት ዕጣን በተመለከተ በደብረ ማርቆሰ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህር ደረጄ መለስ ጋር እንቃኛለን። በክፍል ሁለት የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት አገራዊ ፖሊሲዎችን ከአህጉሪቱ የጋራ ፍላጎቶች ጋር የማጣጣም አስፈላጊነትን በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ አበራ ለሚ ጋር እንዳስሰዋለን።ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Podcast Addict – Pocket Casts – Afripods – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0c/4308565_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_c147f056dfc37541c7b3e0fe53acc129.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
ዓለም ወደ ባለብዝሃ ወገን የፖለቲካ ስርዓት የምታደርገው ፈጣን ጉዞ
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
''ቻይናን፣ ሩሲያና ህንድ የመሳሰሉ ሀገራት የራሳቸውን አሻራ እያስቀመጡ ነው እየመጡ ያሉት፤ ጠንካራ የሚባል ኢኮኖሚ፣ ሰራዊት፣ ዲፕሎማሲ ገንብተዋል። በተለይ ከግሎባል ሳውዝ ሀገራት ጋር ጠንካራ ግንኙነት እየፈጠሩ ነው — የዓለም አቀፍ ፖለቲካዊ ስርዓት ወደ ባለብዙ ወገን ስርዓት እየተለወጠ እንደሆነ ማየት እንችላለን '' ሲሉ በደብረ ማርቆሰ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህር ደረጄ መለስ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው ፕሮግራማችን
የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የዓለም ባለብዙ ዋልታ የዓለም ስርዓትና የወደፊት ዕጣን በተመለከተ
በደብረ ማርቆሰ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህር ደረጄ መለስ ጋር እንቃኛለን። በክፍል ሁለት የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት አገራዊ ፖሊሲዎችን ከአህጉሪቱ የጋራ ፍላጎቶች ጋር የማጣጣም አስፈላጊነትን
በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ አበራ ለሚ ጋር እንዳስሰዋለን።
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
Afripods –
CastBox