"የተቀረው ዓለም የሚፈልገውን ነገር ለመግለጽ የሚያስችል አዲስ መንገድ ነው" - ኢትዮጵያዊው ባለሙያ

ሰብስክራይብ

#SPIEF2026 "የተቀረው ዓለም የሚፈልገውን ነገር ለመግለጽ የሚያስችል አዲስ መንገድ ነው" - ኢትዮጵያዊው ባለሙያ

በዲላ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ተመራማሪ የሆኑት ዳዊት መዝገበ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፤ “ከምዕራብ አውሮፓ እና ከሌሎች አካባቢዎች የመጡ ሰዎች ጭምር እዚህ የሚገኙት ለዚህ ነው። በምዕራቡ ዓለም ያሉ ሰዎች ምንም ዓይነት [...] አዎንታዊ [...] ተፅዕኖ ከሌለው ከዚህ የዳቮስ የኢኮኖሚ መድረክ ሰልችቷቸዋል [...]” ብለዋል።

መድረኩ አዳዲስ ሃሳቦችን፣ አዳዲስ ጽንሰ-ሃሳቦችን እና አዳዲስ የፖለቲካ ኢኮኖሚ ስትራቴጂዎችን የሚያበረታታ መሆኑንም አክለው ገልጸዋል።

በተጨማሪም መድረኩ “በፋይናንስ ግብይቶች፣ በባንክ አገልግሎት፣ በብድር አቅርቦት እና በሌሎች በርካታ ነገሮች ረገድ” አማራጭን የሚያሳይ መሆኑን ዳዊት መዝገበ ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0