የመጀመሪያው ዓመታዊ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ እና የቴክኖሎጂ ውድድር በአድዋ ድል መታሰቢያ ተከፈተ

ሰብስክራይብ

የመጀመሪያው ዓመታዊ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ እና የቴክኖሎጂ ውድድር በአድዋ ድል መታሰቢያ ተከፈተ

የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የምርምር ጉባኤ እና የቴክኖሎጂ ውድድር፦

ከ16 አገራት የተወጣጡ በርካታ ተመራማሪዎች፣ የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችና የፈጠራ ባለቤቶች ይሳተፉበታል፡፡

በምርምርና በቴክኖሎጂ ዘርፍ አዳዲስ ግኝቶች ይቀርባሉ፤ የልምድ ልውውጥ ይደረጋል።

ጉባኤው ከሰኔ 5 እስከ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል፡፡

የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ የቀረጸው ቪዲዮ የመረሃግብሩን የመክፈቻ ሥነ-ስርዓት ድባብ ያሳያል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0