https://amh.sputniknews.africa/20260612/4300613.html
የሱማሊያው ዳኛ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ መከልከሉ ‘አዋራጅ’ ነው - ናይጄሪያዊው ተንታኝ
የሱማሊያው ዳኛ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ መከልከሉ ‘አዋራጅ’ ነው - ናይጄሪያዊው ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
የሱማሊያው ዳኛ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ መከልከሉ ‘አዋራጅ’ ነው - ናይጄሪያዊው ተንታኝ“አብዛኞቹ አፍሪካውያን በዓለም ዙሪያ ከሚደርስባቸው አያያዝ አንጻር ሲታይ፣ ይህ ጉዳይ ከዘረኝነት ጋር የተያያዘ አይደለም ብሎ ለአንድ አፍሪካዊ ለማስረዳት በጣም... 12.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-12T09:04+0300
2026-06-12T09:04+0300
2026-06-12T09:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0c/4300460_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_feb33e29b2fba378f82890ac35dd7660.jpg
የሱማሊያው ዳኛ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ መከልከሉ ‘አዋራጅ’ ነው - ናይጄሪያዊው ተንታኝ“አብዛኞቹ አፍሪካውያን በዓለም ዙሪያ ከሚደርስባቸው አያያዝ አንጻር ሲታይ፣ ይህ ጉዳይ ከዘረኝነት ጋር የተያያዘ አይደለም ብሎ ለአንድ አፍሪካዊ ለማስረዳት በጣም ከባድ ነው” ሲል ታዋቂው የእግር ኳስ ተንታኝ እና ስፖርት አቅራቢው ኬሌቺ ኦንዉዲዌ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል፡፡ “የ2025ቱ የአመቱ ምርጥ የአፍሪካ ዳኛ” ተብሎ የተመረጠው ይህ ዳኛ “ወደ አሜሪካ እንዳይገባ ከተከለከለ በኋላ” ወደ ሞቃዲሹ ሲመለስ “የጀግና አቀባበል” እንደተደረገለት ተናግሯል።የመንገደኞች ትራንስፖርት ታሪፍ እየጨመረ እና ዋጋዎች ከመጠን በላይ እየናሩ በመሆናቸው ምክንያት “ይህ የዓለም ዋንጫ በአሜሪካ ሰበብ እየተበላሸ ይገኛል” ያለው ተንታኙ፤ “እነዚህ ሁሉ ቅሬታዎች ቢኖሩም ፊፋ ግን ጉዳዩን ገፍቶበታል” ሲል ገልጿል። ፊፋ ሁኔታውን ለማሻሻል ለምን “የበለጠ መሥራት ይኖርበት እንደነበር” ለማወቅ ቪዲዮውን ይከታተሉ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሱማሊያው ዳኛ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ መከልከሉ ‘አዋራጅ’ ነው - ናይጄሪያዊው ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
የሱማሊያው ዳኛ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ መከልከሉ ‘አዋራጅ’ ነው - ናይጄሪያዊው ተንታኝ
2026-06-12T09:04+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0c/4300460_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_3296f1971a9d137785178ccfffa1195f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሱማሊያው ዳኛ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ መከልከሉ ‘አዋራጅ’ ነው - ናይጄሪያዊው ተንታኝ
09:04 12.06.2026 (የተሻሻለ: 09:14 12.06.2026) የሱማሊያው ዳኛ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ መከልከሉ ‘አዋራጅ’ ነው - ናይጄሪያዊው ተንታኝ
“አብዛኞቹ አፍሪካውያን በዓለም ዙሪያ ከሚደርስባቸው አያያዝ አንጻር ሲታይ፣ ይህ ጉዳይ ከዘረኝነት ጋር የተያያዘ አይደለም ብሎ ለአንድ አፍሪካዊ ለማስረዳት በጣም ከባድ ነው” ሲል ታዋቂው የእግር ኳስ ተንታኝ እና ስፖርት አቅራቢው ኬሌቺ ኦንዉዲዌ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል፡፡
“የ2025ቱ የአመቱ ምርጥ የአፍሪካ ዳኛ” ተብሎ የተመረጠው ይህ ዳኛ “ወደ አሜሪካ እንዳይገባ ከተከለከለ በኋላ” ወደ ሞቃዲሹ ሲመለስ “የጀግና አቀባበል” እንደተደረገለት ተናግሯል።
የመንገደኞች ትራንስፖርት ታሪፍ እየጨመረ እና ዋጋዎች ከመጠን በላይ እየናሩ በመሆናቸው ምክንያት “ይህ የዓለም ዋንጫ በአሜሪካ ሰበብ እየተበላሸ ይገኛል” ያለው ተንታኙ፤ “እነዚህ ሁሉ ቅሬታዎች ቢኖሩም ፊፋ ግን ጉዳዩን ገፍቶበታል” ሲል ገልጿል።
ፊፋ ሁኔታውን ለማሻሻል ለምን “የበለጠ መሥራት ይኖርበት እንደነበር” ለማወቅ ቪዲዮውን ይከታተሉ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X