https://amh.sputniknews.africa/20260610/4290000.html
ሶማሊያዊ የፊፋ ዳኛ ከዓለም ዋንጫ የቪዛ እገዳ በኋላ ወደ ሀገሩ ሲመለሰ በሞቃዲሹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት
ሶማሊያዊ የፊፋ ዳኛ ከዓለም ዋንጫ የቪዛ እገዳ በኋላ ወደ ሀገሩ ሲመለሰ በሞቃዲሹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት
Sputnik አፍሪካ
#viral | ሶማሊያዊ የፊፋ ዳኛ ከዓለም ዋንጫ የቪዛ እገዳ በኋላ ወደ ሀገሩ ሲመለሰ በሞቃዲሹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት ዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ዳኛ ዑመር አብዱልቃድር አርታን በሞቃዲሾ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የሚያሳየው ተንቀሳቃሽ ምስል... 10.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-10T18:24+0300
2026-06-10T18:24+0300
2026-06-10T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0a/4289847_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_696542bcdeb784d651dc610894b16157.jpg
#viral | ሶማሊያዊ የፊፋ ዳኛ ከዓለም ዋንጫ የቪዛ እገዳ በኋላ ወደ ሀገሩ ሲመለሰ በሞቃዲሹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት ዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ዳኛ ዑመር አብዱልቃድር አርታን በሞቃዲሾ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የሚያሳየው ተንቀሳቃሽ ምስል በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት ተሰራጭቷል፡፡ ይህም የሆነው መጀመሪያ ላይ የቪዛ መዘግየት ካጋጠመው በኋላ በአሜሪካ የኢሚግሬሽን ባለሥልጣናት እንዳይገባ ተከልክሎ ወደ መጣበት እንዲመለስ መደረጉን ተከትሎ ነው። እ.ኤ.አ. በ2025 የካፍ የዓመቱ ምርጥ ወንድ ዳኛ ተብሎ የተመረጠው አርታን፣ በ2026ቱ የፊፋ የዓለም ዋንጫ ላይ ከሰሃራ በታች ያለውን የአፍሪካ ክፍል በመወከል ጨዋታዎችን ለመዳኘት ተመርጦ የነበረ መሆኑ ይታወሳል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሶማሊያዊ የፊፋ ዳኛ ከዓለም ዋንጫ የቪዛ እገዳ በኋላ ወደ ሀገሩ ሲመለሰ በሞቃዲሹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት
Sputnik አፍሪካ
ሶማሊያዊ የፊፋ ዳኛ ከዓለም ዋንጫ የቪዛ እገዳ በኋላ ወደ ሀገሩ ሲመለሰ በሞቃዲሹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት
2026-06-10T18:24+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0a/4289847_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_acaefbd177da2a4615e8f06a9f386a3f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሶማሊያዊ የፊፋ ዳኛ ከዓለም ዋንጫ የቪዛ እገዳ በኋላ ወደ ሀገሩ ሲመለሰ በሞቃዲሹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት
18:24 10.06.2026 (የተሻሻለ: 18:34 10.06.2026) #viral | ሶማሊያዊ የፊፋ ዳኛ ከዓለም ዋንጫ የቪዛ እገዳ በኋላ ወደ ሀገሩ ሲመለሰ በሞቃዲሹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት
ዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ዳኛ ዑመር አብዱልቃድር አርታን በሞቃዲሾ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የሚያሳየው ተንቀሳቃሽ ምስል በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት ተሰራጭቷል፡፡ ይህም የሆነው መጀመሪያ ላይ የቪዛ መዘግየት ካጋጠመው በኋላ በአሜሪካ የኢሚግሬሽን ባለሥልጣናት እንዳይገባ ተከልክሎ ወደ መጣበት እንዲመለስ መደረጉን ተከትሎ ነው።
እ.ኤ.አ. በ2025 የካፍ የዓመቱ ምርጥ ወንድ ዳኛ ተብሎ የተመረጠው አርታን፣ በ2026ቱ የፊፋ የዓለም ዋንጫ ላይ ከሰሃራ በታች ያለውን የአፍሪካ ክፍል በመወከል ጨዋታዎችን ለመዳኘት ተመርጦ የነበረ መሆኑ ይታወሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X