በታንዛኒያ ኢኮኖሚ ውስጥ ከሩሲያ ተሳትፎ የሚገኘው ጥቅም በመላው አኅጉር ሊስፋፋ ይችላል – ሴራሊዮናዊ ባለሙያ

ሰብስክራይብ

በታንዛኒያ ኢኮኖሚ ውስጥ ከሩሲያ ተሳትፎ የሚገኘው ጥቅም በመላው አኅጉር ሊስፋፋ ይችላል – ሴራሊዮናዊ ባለሙያ

ታንዛኒያ ሩሲያን በተለያዩ የኢኮኖሚ ዘርፎች እንድትሳተፍ በመጋበዝ ራሷን የሸማች ገበያ ብቻ ሳይሆን “የረጅም ጊዜ አምራች ኢንቨስትመንትን የምትሻ” ሀገር አድርጋ እየቀረበች መሆኑን የሴራሊዮን-አውስትራሊያዊ ጸሐፊና የሰብአዊ መብት ተሟጋች አልፋ አማዱ ጃሎህ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ከመደበኛ ቋንቋዎች (ከዲፕሎማሲያዊ ንግግር) በስተጀርባ፣ ታንዛኒያ ለአፍሪካ ሀገራት እና ለመላው ዓለም "ጥልቅ መልዕክት" ማስተላለፍ አለባት ሲሉ ገልጸዋል።

"መልዕክቱ ቀላል ቢሆንም ትልቅ ዓላማ ያነገበ ነው። አፍሪካ ከእንግዲህ ገበያ ብቻ ሆና መቅረት የለባትም። ይልቁንም አፍሪካ የምርት፣ የሎጂስቲክስ፣ የኢንዱስትሪ ዕድገት እና የኢኮኖሚ ተጽዕኖ ማዕከል መሆን አለባት" ሲሉ ተናጋሪው አጽንኦት ሰጥተዋል።

ፕሬዝዳንት ሱሉሁ ሀሰን በጎርጎሮሳውያን ሰኔ 3 ቀን በክሬምሊን ከፑቲን ጋር ሲገናኙ

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0