ሩዋንዳ ብሔራዊ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ኤጀንሲ አቋቋመች

ሰብስክራይብ

ሩዋንዳ ብሔራዊ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ኤጀንሲ አቋቋመች

አገሪቱ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ልማት እና አጠቃቀምን የሚመራላት ብሔራዊ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ኤጀንሲ ማቋቋሚያን አፅድቃለች።

ውሳኔው ሰኔ 1 ቀን በፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ በተመራው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ፀድቋል።

አዲሱ ኤጀንሲ የሩዋንዳውን የዲጂታል ኢኮኖሚ እና ብሔራዊ ልማትን ለመደገፍ ፈጠራን፣ ኢንቨስትመንትን እና የሰው ሠራሽ አስተውሎት አጠቃቀምን ያፋጥናል ተብሎ ይጠበቃል።

የሩዋንዳ የሰው ሠራሽ አስተውሎት የኃይል ማዕከል የመሆን ትልም በተመለከተ የበለጠ ለማወቅ ቪዲዮውን ይመለከቱ፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0