በፊሊፒንስ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሺዎችን ሲያፈናቅል፣ በደርዘን የሚቆጠሩ መሞታቸው ተረጋገጠ

ሰብስክራይብ

#viral | በፊሊፒንስ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሺዎችን ሲያፈናቅል፣ በደርዘን የሚቆጠሩ መሞታቸው ተረጋገጠ

በትናንትናው ዕለት (ሰኞ) በሚንዳናኦ ደሴት ላይ የተከሰተው ጠንካራ ባለ 7.8 የሚለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ከ77,000 በላይ ሰዎችን የጎዳ ሲሆን፣ ቢያንስ የ37 ሰዎችን ሕይወት ማጥፋቱን የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

17,000 የሚሆኑ ቤተሰቦች የተፈናቀሉ ሲሆን፣ የነፍስ አድን ቡድኖች በፍርስራሾች እና በመሬት መንሸራተት በተጎዱ አካባቢዎች የጠፉ ሰዎችን የመፈለግ ሥራቸውን ቀጥለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0