ኢትዮጵያዊያን ሳይንቲስቶች ሀገር በቀል ዕውቀቶችን ለሰው ልጆች ጥቅም እንዲውሉ ትኩረት ሰጥተው ሊሠሩ ይገባል - አርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት

ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያዊያን ሳይንቲስቶች ሀገር በቀል ዕውቀቶች ለሰው ልጆች ጥቅም እንዲውሉ ትኩረት ሰጥተው ሊሠሩ ይገባል - አርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት


"አፍሪካ በብዝሃ ሕይወት እጅግ የበለፀገች መሆኗን አውቃለሁ። በአፍሪካ ያለው ሀገር በቀል እውቀትም እጅግ የበለፀገ መሆኑን አውቃለሁ። ነገር ግን...ሳይንቲስቶቻችን ያንን እጅግ የበለፀገ የአፍሪካንና የኢትዮጵያን ሀገር በቀል እውቀት እንዲጠቀሙበት እንፈልጋለን" ሲሉ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።


ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0