https://amh.sputniknews.africa/20260608/4267704.html
የፓስፖርት አገልግሎትን ከፋይዳ ጋር እያቀናጀ እንደሚገኝ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አስታወቀ
የፓስፖርት አገልግሎትን ከፋይዳ ጋር እያቀናጀ እንደሚገኝ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የፓስፖርት አገልግሎትን ከፋይዳ ጋር እያቀናጀ እንደሚገኝ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አስታወቀ ውህደቱ ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን መሠረት ያደረገ እንደሆነ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልጸዋል። ይህም... 08.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-08T16:24+0300
2026-06-08T16:24+0300
2026-06-08T16:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/08/4267551_0:132:720:537_1920x0_80_0_0_a0f7c20f53845838cdd3fe68a61143be.jpg
የፓስፖርት አገልግሎትን ከፋይዳ ጋር እያቀናጀ እንደሚገኝ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አስታወቀ ውህደቱ ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን መሠረት ያደረገ እንደሆነ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልጸዋል። ይህም ፓስፖርት ማውጣትን ቀላል በማድረግ፤ ዜጎች ባሉበት ቦታ ሆነው በዲጂታል ቴክኖሎጂ አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል እንደሆነ ተነግሯል።አሠራሩ፤ “ተገልጋዮች ዐሻራ ለመስጠት በአካል መገኘት ሳያስፈልጋቸው፤ በፋይዳ ሲስተም ላይ ያለውን መረጃ በቀጥታ በመጠቀም አገልግሎቱን በኦንላይን ብቻ እንዲያጠናቅቁ ያስችላቸዋል” ብለዋል። ተቋሙ እያካሄደ ያለውን ለውጥ በማስቀጠል፤ የተገልጋዮችን እንግልት ለማስቀረት የሚያደርገውን ጥረት እንደሚያጠናክር ኃላፊዋ ጨምረው ገልጸዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የፓስፖርት አገልግሎትን ከፋይዳ ጋር እያቀናጀ እንደሚገኝ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የፓስፖርት አገልግሎትን ከፋይዳ ጋር እያቀናጀ እንደሚገኝ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አስታወቀ
2026-06-08T16:24+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/08/4267551_0:64:720:604_1920x0_80_0_0_22a109dd6c00a063dee9a1aea19214a7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የፓስፖርት አገልግሎትን ከፋይዳ ጋር እያቀናጀ እንደሚገኝ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አስታወቀ
16:24 08.06.2026 (የተሻሻለ: 16:34 08.06.2026) የፓስፖርት አገልግሎትን ከፋይዳ ጋር እያቀናጀ እንደሚገኝ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አስታወቀ
ውህደቱ ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን መሠረት ያደረገ እንደሆነ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልጸዋል።
ይህም ፓስፖርት ማውጣትን ቀላል በማድረግ፤ ዜጎች ባሉበት ቦታ ሆነው በዲጂታል ቴክኖሎጂ አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል እንደሆነ ተነግሯል።
አሠራሩ፤ “ተገልጋዮች ዐሻራ ለመስጠት በአካል መገኘት ሳያስፈልጋቸው፤ በፋይዳ ሲስተም ላይ ያለውን መረጃ በቀጥታ በመጠቀም አገልግሎቱን በኦንላይን ብቻ እንዲያጠናቅቁ ያስችላቸዋል” ብለዋል።
ተቋሙ እያካሄደ ያለውን ለውጥ በማስቀጠል፤ የተገልጋዮችን እንግልት ለማስቀረት የሚያደርገውን ጥረት እንደሚያጠናክር ኃላፊዋ ጨምረው ገልጸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X