ሞሪሸስ ቻጎስን ለመሸጥ ከአሜሪካ ጋር ንግግር እያደረገች ነው መባሉን በማስተባበል፤ ሉዓላዊነቷን እንደማታስነካ በድጋሚ አረጋገጠች

© telegram sputnik_ethiopiaሞሪሸስ ቻጎስን ለመግዛት ከአሜሪካ ጋር ንግግር እያደረገች መባሉን በማስተባበል፤ ሉዓላዊነቷን እንደማታስነካ በድጋሚ አረጋገጠች
ሞሪሸስ ቻጎስን ለመግዛት ከአሜሪካ ጋር ንግግር እያደረገች መባሉን በማስተባበል፤ ሉዓላዊነቷን እንደማታስነካ በድጋሚ አረጋገጠች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.06.2026
ሰብስክራይብ
ሞሪሸስ ቻጎስን ለመሸጥ ከአሜሪካ ጋር ንግግር እያደረገች ነው መባሉን በማስተባበል፤ ሉዓላዊነቷን እንደማታስነካ በድጋሚ አረጋገጠች

ይፋዊ ምላሹ ምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን እሁድ ስማቸው ያልተጠቀሰ ምንጮችን ጠቅሰው “አሜሪካ ስትራቴጂካዊውን የዲያጎ ጋርሲያ ወታደራዊ የባሕር ኃይል ሠፈር የሚያስተናግዱትን የቻጎስ ደሴቶችን ለመግዛት እያብሰለሰለች ነው” የሚል ዘገባ ከሠሩ በኋላ የመጣ ነው።


የሞሪሸስ መንግሥት ባወጣው መግለጫ፤ “የሞሪሸስ መንግሥት እስከ ዛሬ ድረስ ምንም ዓይነት ይፋዊ ጥያቄ አልደረሰውም፤ ከአሜሪካ አስተዳደር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የቀረበለት ጥያቄ የለም [...] የሞሪሸስ አቋም አልተለወጠም፤ በቻጎስ ደሴቶች ላይ ያላት ሉዓላዊነት ለድርድር የሚቀርብ አይደለም” ብሏል።


በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0