ፊሊፒንስ በሬክተር ስኬል 7.8 በተመዘገበ ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ መመታቷን ተከትሎ ሕንፃዎች ፈራረሱ

ሰብስክራይብ

#viral | ፊሊፒንስ በሬክተር ስኬል 7.8 በተመዘገበ ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ መመታቷን ተከትሎ ሕንፃዎች ፈራረሱ

ከመሬት መንቀጥቀጡ ማዕከል በመቶ ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ የተሰማው ኃይለኛ ንዝረት በርካታ ሕንፃዎች ላይ ጉዳት አድርሷል።

ባለሥልጣናት የሱናሚ ማስጠንቀቂያ ያወጡ ሲሆን በባሕር ዳርቻ የሚኖሩ ነዋሪዎች ንቁ ሆነው እንዲጠብቁ እና የመልቀቂያ መመሪያዎችን እንዲከተሉ አሳስበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0