የኢትዮጵያ የሰርከስ ቡድኖች በሩሲያ በተዘጋጀ ዓለም አቀፍ የጥበብ ፌስቲቫል እውቅና ተቸራቸው

© telegram sputnik_ethiopiaየኢትዮጵያ የሰርከስ ቡድኖች በሩሲያ በተዘጋጀ ዓለም አቀፍ የጥበብ ፌስቲቫል እውቅና ተቸራቸው
የኢትዮጵያ የሰርከስ ቡድኖች በሩሲያ በተዘጋጀ ዓለም አቀፍ የጥበብ ፌስቲቫል እውቅና ተቸራቸው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.06.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ የሰርከስ ቡድኖች በሩሲያ በተዘጋጀ ዓለም አቀፍ የጥበብ ፌስቲቫል እውቅና ተቸራቸው

ብላክ በርድ እና አፍሮ ትዊንስ የሰርከስ ቡድኖች በ2026ቱ አይዶል ዓለም አቀፍ የሰርከስ ጥበብ ፌስቲቫል ላይ ተሳትፈዋል፡፡

የኢትዮጵያ የሰርከስ ቡድኖች በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ ጊዜ በፌስቲቫሉ ላይ ሲወዳደሩ ነው።

ብላክ በርዶች ከሞስኮ ስቴት ሰርከስ እና ከሰርከስ አርት ዩኒየን የተሳትፎ ዕውቅና አግኝተዋል፡፡ በሌላ በኩል አፍሮ ትዊንሶች በስፔን እና ፔሩ እ.አ.አ 2027 በሚዘጋጁ የሰርከስ ፌስቲቫሎች ላይ እንዲሳተፉ እንደተጋበዙ የሰርከስ ቡድኖቹ ማናጀር ሶስና ወጋየሁ በማኅበራዊ ገጿ ገልጻለች።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ የሰርከስ ቡድኖች በሩሲያ በተዘጋጀ ዓለም አቀፍ የጥበብ ፌስቲቫል እውቅና ተቸራቸው - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ የሰርከስ ቡድኖች በሩሲያ በተዘጋጀ ዓለም አቀፍ የጥበብ ፌስቲቫል እውቅና ተቸራቸው - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ የሰርከስ ቡድኖች በሩሲያ በተዘጋጀ ዓለም አቀፍ የጥበብ ፌስቲቫል እውቅና ተቸራቸው - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0