በአፍሪካ ለመጀመሪያ ገዜ ሰው-መሳይ ሮቦት በማራቶን ውድድር ላይ ተሳተፈ

ሰብስክራይብ

#viral | በአፍሪካ ለመጀመሪያ ገዜ ሰው-መሳይ ሮቦት በማራቶን ውድድር ላይ ተሳተፈ

‘ጄይ ትሮን’ የተሰኘው ሮቦት በናይሮቢ ሲቲ ማራቶን የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ላይ ተሳትፎ ነው ታሪክ የሠራው፡፡

የሮቦቱ በስፍራው መገኘት በናይሮቢ የንግድ ማዕከል ከፍተኛ ደስታን ፈጥሮ በርካቶች ማሽኑን በቅርብ ለመመልከት ጉጉት አድሮባቸው ታይተዋል። አንዳንድ አትሌቶች ከሮቦቱ ጋር ፎቶግራፍ የተነሱ ሲሆን ሌሎች በአንድ ትልቅ የስፖርት ውድድር ሮቦት ሲሳተፍ በማየታቸው መገረማቸውን ገልጸዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0