የአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻዎች ልማት 49 ኪሎ ሜትር መድረሱ ተገለጸ

ሰብስክራይብ

የአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻዎች ልማት 49 ኪሎ ሜትር መድረሱ ተገለጸ

 

የመዲናዋ ልማት የኮንሶ ማኅበረሰብን ሀገር በቀል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ዕውቀት ጥቅም ላይ እንዳዋለ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ለማን ጠቅሶ የመንግሥት ሚድያ ዘግቧል።

 

በተጨማሪም ከፍተኛ የውሃ ፍጆታ ያላቸው የባሕር ዛፎችን በመቀነስ በምትካቸው ብዝሃ-ህይወትን የሚጠብቁ ሀገር በቀል ዛፎች መተካታቸውን ጠቁመዋል።

 

የአፍሪካ የዲፕሎማሲ መዲናን የአረንጓዴ ሽፋን ከ24% ወደ 30% ለማሳደግም ታቅዷል።

የእንጦጦ ቀጨኔ የወንዝ ዳርቻ ልማት

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0