https://amh.sputniknews.africa/20260607/4256173.html
የሳኅል ሀገራት ‘መሪነት ከሉዓላዊነት እንደሚመነጭ’ ተገንዝበዋል - ኒጄራዊ ባለሙያ
የሳኅል ሀገራት ‘መሪነት ከሉዓላዊነት እንደሚመነጭ’ ተገንዝበዋል - ኒጄራዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የሳኅል ሀገራት ‘መሪነት ከሉዓላዊነት እንደሚመነጭ’ ተገንዝበዋል - ኒጄራዊ ባለሙያ ሩሲያ ሉዓላዊነታቸውን መልሰው መጨበጥ ለሚፈልጉ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት እገዛ ማድረጓን የሳኅል መሠረተ ልማት፣ የአካባቢ ጥናትና ግንባታ ኩባንያ ዳይሬክተር አቡበከር... 07.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-07T14:29+0300
2026-06-07T14:29+0300
2026-06-07T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/07/4256020_0:66:1280:786_1920x0_80_0_0_0bd48950ed05612bac418581e71646c8.jpg
የሳኅል ሀገራት ‘መሪነት ከሉዓላዊነት እንደሚመነጭ’ ተገንዝበዋል - ኒጄራዊ ባለሙያ ሩሲያ ሉዓላዊነታቸውን መልሰው መጨበጥ ለሚፈልጉ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት እገዛ ማድረጓን የሳኅል መሠረተ ልማት፣ የአካባቢ ጥናትና ግንባታ ኩባንያ ዳይሬክተር አቡበከር አላሳን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "የሳኅል ሀገራት ለሉዓላዊነታቸው እየታገሉ ነው። ሩሲያ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ አማፂያን ቡድኖችን እንድታጸዳ በማገዝ መሪነቷን አስመስክራለች። የሳኅል ሀገራት ስለሉዓላዊነታችን ባሰብን ቁጥር እጇን የምትዘረጋልን ሀገር ሩሲያ ናት" ሲሉ በ #SPIEF2026 ጉባዔ ዙሪያ በሰጡት አስተያየት ገልጸዋል። ይህ እገዛ ከተለመደው አስተሳሰብ ወጣ ብለን እንድንገነዘብና "የሰብዓዊነት ቤት እንድንገነባ" ያስችለናል ሲሉ አላሳን አፅንዖት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/07/4256020_72:0:1208:852_1920x0_80_0_0_0e66c79517369a2aa3deaa3471729cc1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሳኅል ሀገራት ‘መሪነት ከሉዓላዊነት እንደሚመነጭ’ ተገንዝበዋል - ኒጄራዊ ባለሙያ
14:29 07.06.2026 (የተሻሻለ: 14:34 07.06.2026) የሳኅል ሀገራት ‘መሪነት ከሉዓላዊነት እንደሚመነጭ’ ተገንዝበዋል - ኒጄራዊ ባለሙያ
ሩሲያ ሉዓላዊነታቸውን መልሰው መጨበጥ ለሚፈልጉ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት እገዛ ማድረጓን የሳኅል መሠረተ ልማት፣ የአካባቢ ጥናትና ግንባታ ኩባንያ ዳይሬክተር አቡበከር አላሳን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"የሳኅል ሀገራት ለሉዓላዊነታቸው እየታገሉ ነው። ሩሲያ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ አማፂያን ቡድኖችን እንድታጸዳ በማገዝ መሪነቷን አስመስክራለች። የሳኅል ሀገራት ስለሉዓላዊነታችን ባሰብን ቁጥር እጇን የምትዘረጋልን ሀገር ሩሲያ ናት" ሲሉ በ #SPIEF2026 ጉባዔ ዙሪያ በሰጡት አስተያየት ገልጸዋል።
ይህ እገዛ ከተለመደው አስተሳሰብ ወጣ ብለን እንድንገነዘብና "የሰብዓዊነት ቤት እንድንገነባ" ያስችለናል ሲሉ አላሳን አፅንዖት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X