ኢትዮጵያ የኢቦላ ወረርሸኝ መከላከል ዝግጁነቷን በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ የባለሙያዎች የተግባር ልምምድ አጠናከረች
12:58 07.06.2026 (የተሻሻለ: 13:18 07.06.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ የኢቦላ ወረርሸኝ መከላከል ዝግጁነቷን በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ የባለሙያዎች የተግባር ልምምድ አጠናከረች
አዲሱ የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ በኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኡጋንዳ መከሰቱን ተከትሎ፤ ጥብቅ የቅኝትና የልየታ ሥራ እየሠራ እንደሆነ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ የጤና ልየታ፣ የቁጥጥር፣ የቅኝት ሥራዎች ላይ ትኩረት ያደረገ የባለሙያዎች ተግባራዊ ልምምድን ቃኝተዋል።
በዚህ ወቅት ባደርጉት ንግግር በእየርከኑ የሚገኙ የጤና ተቋማት እና የጤና ባለሙያዎች ወረርሽኙን ለመከላከል ዝግጁ እንዲሆኑ አሳስበዋል።
ኢትዮጵያ በአየርም ሆነ በየብስ በሚገኙ የመግቢያና መውጫ በሮች በኩል በሽታው ከተከሰተባቸው ሀገራት በሚመጡ ተጓዦች ላይ የተላላፊ በሽታዎች ቁጥጥርና ቅኝት ሥራዎችን አጠናክራ እንደቀጠለች ተገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዲሱ የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ በኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኡጋንዳ መከሰቱን ተከትሎ፤ ጥብቅ የቅኝትና የልየታ ሥራ እየሠራ እንደሆነ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ የጤና ልየታ፣ የቁጥጥር፣ የቅኝት ሥራዎች ላይ ትኩረት ያደረገ የባለሙያዎች ተግባራዊ ልምምድን ቃኝተዋል።
በዚህ ወቅት ባደርጉት ንግግር በእየርከኑ የሚገኙ የጤና ተቋማት እና የጤና ባለሙያዎች ወረርሽኙን ለመከላከል ዝግጁ እንዲሆኑ አሳስበዋል።
ኢትዮጵያ በአየርም ሆነ በየብስ በሚገኙ የመግቢያና መውጫ በሮች በኩል በሽታው ከተከሰተባቸው ሀገራት በሚመጡ ተጓዦች ላይ የተላላፊ በሽታዎች ቁጥጥርና ቅኝት ሥራዎችን አጠናክራ እንደቀጠለች ተገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X