አፍሪካ ከምዕራባውያን ውጪ የሆነ አማራጭ የንግድ መሥመር መፍጠር አለባት - ኢትዮጵያዊ ባለሙያ

© telegram sputnik_ethiopiaአፍሪካ ከምዕራባውያን ውጪ የሆነ አማራጭ የንግድ መሥመር መፍጠር አለባት - ኢትዮጵያዊ ባለሙያ
አፍሪካ ከምዕራባውያን ውጪ የሆነ አማራጭ የንግድ መሥመር መፍጠር አለባት - ኢትዮጵያዊ ባለሙያ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.06.2026
ሰብስክራይብ

አፍሪካ ከምዕራባውያን ውጪ የሆነ አማራጭ የንግድ መሥመር መፍጠር አለባት - ኢትዮጵያዊ ባለሙያ

ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ውይይት መድረክ ባደረጉት ንግግር ያነሱት፤ ምዕራባውያን በዘረጉት የንግድ መረብ ላይ ያለን ጥገኝነት የመቀነስ ሀሳብ፤ አፍሪካ ልብ ልትለው የሚገባ ጉዳይ እንደሆነ የዓለም አቀፍ ጉዳይ ተንታኙ ብሩክ መላኩ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል።

"የአፍሪካ ሀገራት እንደ ቀይ ባሕር፣ የአፍሪካ ቀንድ እና የምስራቅ አፍሪካ የወደብ በሮቻቸውን በቀጥታ ከሩሲያ ጋር ማስተሳሰር ይኖርባቸዋል። ይህን የሩሲያን የሰሜን-ደቡብ ኮሪደር እና የቻይናን የባሕር የሐር ጎዳና በመጠቀም እንዲሁም የቻይናን የባሕር ባለሙያዎች እና የሩሲያን አማራጭ የጭነት መድኅን ማዕቀፎች መሠረት በማድረግ መተግበር ይቻላል።"

ይህንን ማድረግ አፍሪካ የኒኦ-ኮሎኒያል የሎጂስቲክ ማነቆዎችን ሙሉ በሙሉ ጥሳ ለማለፍ ያስችላታል ሲሉም አክለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0