https://amh.sputniknews.africa/20260607/4253231.html
SPIEF አፍሪካ የምዕራባውያንን ሥርዓቶች ችላ በማለት የፋይናንስ ሉዓላዊነት የምትጎናጸፍበትን መንገድ ይጠቁማል - ኢትዮጵያዊ ባለሙያ
SPIEF አፍሪካ የምዕራባውያንን ሥርዓቶች ችላ በማለት የፋይናንስ ሉዓላዊነት የምትጎናጸፍበትን መንገድ ይጠቁማል - ኢትዮጵያዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
SPIEF አፍሪካ የምዕራባውያንን ሥርዓቶች ችላ በማለት የፋይናንስ ሉዓላዊነት የምትጎናጸፍበትን መንገድ ይጠቁማል - ኢትዮጵያዊ ባለሙያ በሩሲያ በተካሄደው #SPIEF2026 ላይ የነበረው የአፍሪካ ሀገራት ተሳትፎ፤ አኅጉሪቱ አማራጭ የፋይናንስ መሠረተ... 07.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-07T08:03+0300
2026-06-07T08:03+0300
2026-06-07T08:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/07/4253078_0:2:1024:578_1920x0_80_0_0_e2314439a9a603ce84da258f75f092ea.jpg
SPIEF አፍሪካ የምዕራባውያንን ሥርዓቶች ችላ በማለት የፋይናንስ ሉዓላዊነት የምትጎናጸፍበትን መንገድ ይጠቁማል - ኢትዮጵያዊ ባለሙያ በሩሲያ በተካሄደው #SPIEF2026 ላይ የነበረው የአፍሪካ ሀገራት ተሳትፎ፤ አኅጉሪቱ አማራጭ የፋይናንስ መሠረተ ልማትን ለመዘርጋት እና ከዶላር ጥገኝነት ለመውጣት የምታደርገውን እያደገ የመጣ ጥረት እንደሚያሳይ የንግድ እና የኢንቨስትመንት አማካሪው ከፈለኝ ኃይሉ ገልጸዋል። "ይህን ጥገኝነት የመቀልበስ ፍላጎት ከፖለቲካ መፈክርነት ተሻግሯል…በመሠረቱ ለደህንነትም አስፈላጊ ሆኗል" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። በፖለቲካዊ ቁርጠኝነት የታገዘው የብሪክስ የክፍያ ሥርዓት ውህደት ከሙከራ ደረጃ ወደ ትግበራ እየተሸጋገረ መሆኑን የገለጹት ባለሙያው፤ አፍሪካ ከአይኤምኤፍ እና በዶላር ከሚመሩ የብድር ሥርዓቶች ማምለጥ እንዳለባት አክለዋል። "የአፍሪካ ሀገራት በዶላር በሚመሩ የብድር ደረጃ አውጪ ሥርዓቶች ላይ ያላቸውን ጥገኝነት ከቀጠሉ፤ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ክልላዊ የገበያ ትስስሮችን አደጋ ላይ ይጥላሉ" ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/07/4253078_126:0:899:580_1920x0_80_0_0_7baffc892457c1e1613d7168d0911223.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
SPIEF አፍሪካ የምዕራባውያንን ሥርዓቶች ችላ በማለት የፋይናንስ ሉዓላዊነት የምትጎናጸፍበትን መንገድ ይጠቁማል - ኢትዮጵያዊ ባለሙያ
08:03 07.06.2026 (የተሻሻለ: 08:04 07.06.2026) SPIEF አፍሪካ የምዕራባውያንን ሥርዓቶች ችላ በማለት የፋይናንስ ሉዓላዊነት የምትጎናጸፍበትን መንገድ ይጠቁማል - ኢትዮጵያዊ ባለሙያ
በሩሲያ በተካሄደው #SPIEF2026 ላይ የነበረው የአፍሪካ ሀገራት ተሳትፎ፤ አኅጉሪቱ አማራጭ የፋይናንስ መሠረተ ልማትን ለመዘርጋት እና ከዶላር ጥገኝነት ለመውጣት የምታደርገውን እያደገ የመጣ ጥረት እንደሚያሳይ የንግድ እና የኢንቨስትመንት አማካሪው ከፈለኝ ኃይሉ ገልጸዋል።
"ይህን ጥገኝነት የመቀልበስ ፍላጎት ከፖለቲካ መፈክርነት ተሻግሯል…በመሠረቱ ለደህንነትም አስፈላጊ ሆኗል" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በፖለቲካዊ ቁርጠኝነት የታገዘው የብሪክስ የክፍያ ሥርዓት ውህደት ከሙከራ ደረጃ ወደ ትግበራ እየተሸጋገረ መሆኑን የገለጹት ባለሙያው፤ አፍሪካ ከአይኤምኤፍ እና በዶላር ከሚመሩ የብድር ሥርዓቶች ማምለጥ እንዳለባት አክለዋል።
"የአፍሪካ ሀገራት በዶላር በሚመሩ የብድር ደረጃ አውጪ ሥርዓቶች ላይ ያላቸውን ጥገኝነት ከቀጠሉ፤ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ክልላዊ የገበያ ትስስሮችን አደጋ ላይ ይጥላሉ" ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X