https://amh.sputniknews.africa/20260606/4250273.html
በኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ዓመታት 40 ሺህ ኪሎ ሜትር የሚጠጉ አዳዲስ መንገዶች ተገንብተዋል - የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
በኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ዓመታት 40 ሺህ ኪሎ ሜትር የሚጠጉ አዳዲስ መንገዶች ተገንብተዋል - የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ዓመታት 40 ሺህ ኪሎ ሜትር የሚጠጉ አዳዲስ መንገዶች ተገንብተዋል - የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር⬆ በየዓመቱ በአማካይ ከ8 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ አዳዲስ መንገዶች ተገንብተው፤ የሀገሪቱ የመንገድ ሽፋን ከ144 ሺህ ኪሎ... 06.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-06T15:20+0300
2026-06-06T15:20+0300
2026-06-06T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/06/4250343_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_7bb5a2921f87f1bfbfa5b16d1a5e514f.jpg
በኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ዓመታት 40 ሺህ ኪሎ ሜትር የሚጠጉ አዳዲስ መንገዶች ተገንብተዋል - የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር⬆ በየዓመቱ በአማካይ ከ8 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ አዳዲስ መንገዶች ተገንብተው፤ የሀገሪቱ የመንገድ ሽፋን ከ144 ሺህ ኪሎ ሜትር ወደ 182 ሺህ ኪሎ ሜትር ከፍ እንዳለ የሚኒስቴሩ ሚኒስትር ዴኤታ የትምጌታ አስራት ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልጸዋል፡፡ በተለይም ከ76 በላይ የሀገሪቱ ከተሞች የተተገበረው የኮሪደር ልማት የከተሞችን ገጽታ እንደቀየረ ተናግረዋል፡፡ “የመንገድ ግንባታዎች ከርዝመትና ከመጠን ባለፈ ለጥራትና ለውበት ከፍተኛ ዋጋ እየተሰጣቸው ነው፡፡ የተሠሩት መንገዶች ሰፊ የእግረኛና የሳይክል መንገዶችን፣ አረንጓዴ ስፍራዎችንና ዘመናዊ የመንገድ መብራቶችን ያካተቱ ናቸው” ብለዋል፡፡ ቪዲዮ፦ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ዓመታት 40 ሺህ ኪሎ ሜትር የሚጠጉ አዳዲስ መንገዶች ተገንብተዋል - የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ዓመታት 40 ሺህ ኪሎ ሜትር የሚጠጉ አዳዲስ መንገዶች ተገንብተዋል - የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
2026-06-06T15:20+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/06/4250343_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_a8f96193172864315b8a676df11e82c6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ዓመታት 40 ሺህ ኪሎ ሜትር የሚጠጉ አዳዲስ መንገዶች ተገንብተዋል - የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
15:20 06.06.2026 (የተሻሻለ: 15:34 06.06.2026) በኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ዓመታት 40 ሺህ ኪሎ ሜትር የሚጠጉ አዳዲስ መንገዶች ተገንብተዋል - የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
⬆ በየዓመቱ በአማካይ ከ8 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ አዳዲስ መንገዶች ተገንብተው፤ የሀገሪቱ የመንገድ ሽፋን ከ144 ሺህ ኪሎ ሜትር ወደ 182 ሺህ ኪሎ ሜትር ከፍ እንዳለ የሚኒስቴሩ ሚኒስትር ዴኤታ የትምጌታ አስራት ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልጸዋል፡፡
በተለይም ከ76 በላይ የሀገሪቱ ከተሞች የተተገበረው የኮሪደር ልማት የከተሞችን ገጽታ እንደቀየረ ተናግረዋል፡፡
“የመንገድ ግንባታዎች ከርዝመትና ከመጠን ባለፈ ለጥራትና ለውበት ከፍተኛ ዋጋ እየተሰጣቸው ነው፡፡ የተሠሩት መንገዶች ሰፊ የእግረኛና የሳይክል መንገዶችን፣ አረንጓዴ ስፍራዎችንና ዘመናዊ የመንገድ መብራቶችን ያካተቱ ናቸው” ብለዋል፡፡
ቪዲዮ፦ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X