https://amh.sputniknews.africa/20260606/4249595.html
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ የዘረመል፣ የፎሬንሲክና ስነምረዛ ምርመራ የልህቀት ማዕከል በአዲስ አበባ ተመርቆ ተከፈተ
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ የዘረመል፣ የፎሬንሲክና ስነምረዛ ምርመራ የልህቀት ማዕከል በአዲስ አበባ ተመርቆ ተከፈተ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ የዘረመል፣ የፎሬንሲክና ስነምረዛ ምርመራ የልህቀት ማዕከል በአዲስ አበባ ተመርቆ ተከፈተ ዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታል ቅጥር ግቢ ውስጥ የተከተፈተው ይህ ማዕከል፤ ዘመናዊ አሠራርን ገቢር የሚያደርግ፣ ወጪና መዘግየትን የሚያስቀር... 06.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-06T13:28+0300
2026-06-06T13:28+0300
2026-06-06T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/06/4249442_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_7f00815b8199677912484c8c7b47e229.jpg
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ የዘረመል፣ የፎሬንሲክና ስነምረዛ ምርመራ የልህቀት ማዕከል በአዲስ አበባ ተመርቆ ተከፈተ ዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታል ቅጥር ግቢ ውስጥ የተከተፈተው ይህ ማዕከል፤ ዘመናዊ አሠራርን ገቢር የሚያደርግ፣ ወጪና መዘግየትን የሚያስቀር እና ለፍትሕ ምርመራ ውጤታማነት ጉልህ ሚና እንደሚጫወት ተነግሯል።የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ "ማዕከሉ ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት ከመስጠት ባለፈ፤ ለሀገሪቱ አክሞ የማዳን ተግባርና በዘርፉ ባለሙያዎችን ለማሠልጠን ትልቅ ተደማሪ አቅም ይሆናል" ብለዋል። አዲስ የተመረቀው የፎረንሲክ፣ የዘረ-መል እና የስነ-ምረዛ የልህቀት ማዕከል፤ ለህብረተሰቡና ለፍትሕ ስርዓቱ በአንድ መስኮት የተደራጀና የተቀላጠፈ አገልግሎት መስጠት ያስችላል ተብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ የዘረመል፣ የፎሬንሲክና ስነምረዛ ምርመራ የልህቀት ማዕከል በአዲስ አበባ ተመርቆ ተከፈተ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ የዘረመል፣ የፎሬንሲክና ስነምረዛ ምርመራ የልህቀት ማዕከል በአዲስ አበባ ተመርቆ ተከፈተ
2026-06-06T13:28+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/06/4249442_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_d122865c6147cb77ef556f16fb635521.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ የዘረመል፣ የፎሬንሲክና ስነምረዛ ምርመራ የልህቀት ማዕከል በአዲስ አበባ ተመርቆ ተከፈተ
13:28 06.06.2026 (የተሻሻለ: 13:34 06.06.2026) በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ የዘረመል፣ የፎሬንሲክና ስነምረዛ ምርመራ የልህቀት ማዕከል በአዲስ አበባ ተመርቆ ተከፈተ
ዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታል ቅጥር ግቢ ውስጥ የተከተፈተው ይህ ማዕከል፤ ዘመናዊ አሠራርን ገቢር የሚያደርግ፣ ወጪና መዘግየትን የሚያስቀር እና ለፍትሕ ምርመራ ውጤታማነት ጉልህ ሚና እንደሚጫወት ተነግሯል።
የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ "ማዕከሉ ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት ከመስጠት ባለፈ፤ ለሀገሪቱ አክሞ የማዳን ተግባርና በዘርፉ ባለሙያዎችን ለማሠልጠን ትልቅ ተደማሪ አቅም ይሆናል" ብለዋል።
አዲስ የተመረቀው የፎረንሲክ፣ የዘረ-መል እና የስነ-ምረዛ የልህቀት ማዕከል፤ ለህብረተሰቡና ለፍትሕ ስርዓቱ በአንድ መስኮት የተደራጀና የተቀላጠፈ አገልግሎት መስጠት ያስችላል ተብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X