የኢትዮጵያ እና ሩሲያ ሚቲዎሮሎጂ ተቋማት የጋራ ትብብር ስምምነት ላይ ደረሱ

© telegram sputnik_ethiopiaየኢትዮጵያ እና ሩሲያ ሚቲዎሮሎጂ ተቋማት የጋራ ትብብር ስምምነት ላይ ደረሱ
የኢትዮጵያ እና ሩሲያ ሚቲዎሮሎጂ ተቋማት የጋራ ትብብር ስምምነት ላይ ደረሱ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.06.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ እና ሩሲያ ሚቲዎሮሎጂ ተቋማት የጋራ ትብብር ስምምነት ላይ ደረሱ

ስምምነቱን የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር እና የሩሲያ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ኢጎር ሹማኮቭ ተፈራርመዋል፡፡

ሁለቱ ተቋማት በመሠረተ ልማት ግንባታ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በጥናትና ምርምር፣ በአቅም ግንባታ እንዲሁም የትንበያ አቅምን ለማሳደግ በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0