https://amh.sputniknews.africa/20260606/4247457.html
ጊኒ ከሩሲያ ጋር ይፋዊ የስፖርት ስምምነት ለማድረግ ሀሳብ ታቀርባለች - የጊኒ ስፖርት ሚኒስትር
ጊኒ ከሩሲያ ጋር ይፋዊ የስፖርት ስምምነት ለማድረግ ሀሳብ ታቀርባለች - የጊኒ ስፖርት ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
ጊኒ ከሩሲያ ጋር ይፋዊ የስፖርት ስምምነት ለማድረግ ሀሳብ ታቀርባለች - የጊኒ ስፖርት ሚኒስትር "ይህ መድረክ ለወንድማማችነት እና ለዓለም አቀፋዊ አብሮነት የውይይት ቦታ ነው" ሲሉ የጊኒ ሪፐብሊክ የወጣቶች እና የስፖርት ሚኒስትር ማማዱ ሴሉ ባልዴ... 06.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-06T10:05+0300
2026-06-06T10:05+0300
2026-06-06T10:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/06/4247527_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_1520adf3bd2e4bf87c114a4f63d88b5f.jpg
ጊኒ ከሩሲያ ጋር ይፋዊ የስፖርት ስምምነት ለማድረግ ሀሳብ ታቀርባለች - የጊኒ ስፖርት ሚኒስትር "ይህ መድረክ ለወንድማማችነት እና ለዓለም አቀፋዊ አብሮነት የውይይት ቦታ ነው" ሲሉ የጊኒ ሪፐብሊክ የወጣቶች እና የስፖርት ሚኒስትር ማማዱ ሴሉ ባልዴ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ከ #SPIEF2026 ጎን ለጎን በሰጡት አስተያየት፤ በኦሎምፒክ እገዳ ስር ላሉ ሀገራት አጋርነታቸውን ገልጸዋል። የሩሲያን መስተንግዶ በማድነቅ፤ መድረኩ በአትሌቲክስ ጉዳዮች ዙሪያ ለመወያየት እና በሀገራት መካከል ልምድ ለመለዋወጥ እጅግ ጠቃሚ እንደሆነ ተናግረዋል። "አትሌቶቻችንን እዚህ ለሥልጠና ከመላክ ባለፈ በመንግሥት እና በግል አጋርነት ከመሠረተ ልማት ተጠቃሚ እንድንሆን ከሩሲያ የስፖርት ሚኒስቴር ጋር ስምምነት ማድረግ እንችላለን" ሲሉ ሀሳብ አቅርበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ጊኒ ከሩሲያ ጋር ይፋዊ የስፖርት ስምምነት ለማድረግ ሀሳብ ታቀርባለች - የጊኒ ስፖርት ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
ጊኒ ከሩሲያ ጋር ይፋዊ የስፖርት ስምምነት ለማድረግ ሀሳብ ታቀርባለች - የጊኒ ስፖርት ሚኒስትር
2026-06-06T10:05+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/06/4247527_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_c7b34e09de9c4b5a49881067d75b4f02.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ጊኒ ከሩሲያ ጋር ይፋዊ የስፖርት ስምምነት ለማድረግ ሀሳብ ታቀርባለች - የጊኒ ስፖርት ሚኒስትር
10:05 06.06.2026 (የተሻሻለ: 10:24 06.06.2026) ጊኒ ከሩሲያ ጋር ይፋዊ የስፖርት ስምምነት ለማድረግ ሀሳብ ታቀርባለች - የጊኒ ስፖርት ሚኒስትር
"ይህ መድረክ ለወንድማማችነት እና ለዓለም አቀፋዊ አብሮነት የውይይት ቦታ ነው" ሲሉ የጊኒ ሪፐብሊክ የወጣቶች እና የስፖርት ሚኒስትር ማማዱ ሴሉ ባልዴ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ከ #SPIEF2026 ጎን ለጎን በሰጡት አስተያየት፤ በኦሎምፒክ እገዳ ስር ላሉ ሀገራት አጋርነታቸውን ገልጸዋል። የሩሲያን መስተንግዶ በማድነቅ፤ መድረኩ በአትሌቲክስ ጉዳዮች ዙሪያ ለመወያየት እና በሀገራት መካከል ልምድ ለመለዋወጥ እጅግ ጠቃሚ እንደሆነ ተናግረዋል።
"አትሌቶቻችንን እዚህ ለሥልጠና ከመላክ ባለፈ በመንግሥት እና በግል አጋርነት ከመሠረተ ልማት ተጠቃሚ እንድንሆን ከሩሲያ የስፖርት ሚኒስቴር ጋር ስምምነት ማድረግ እንችላለን" ሲሉ ሀሳብ አቅርበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |