https://amh.sputniknews.africa/20260604/4230430.html
ሴንት ፒተርስበርግ ዓለምአቀፍ የአኮኖሚ ፎረም ፦ ለአፍሪካ ምን አማራጮችን ይዞ ይመጣል?
ሴንት ፒተርስበርግ ዓለምአቀፍ የአኮኖሚ ፎረም ፦ ለአፍሪካ ምን አማራጮችን ይዞ ይመጣል?
Sputnik አፍሪካ
#DrumofChanges |ሴንት ፒተርስበርግ ዓለምአቀፍ የአኮኖሚ ፎረም ፦ ለአፍሪካ ምን አማራጮችን ይዞ ይመጣል?"አፍሪካ ከዚህ ጉባኤ ትጠቀማለች [...] አሜሪካ በኢራን፣ በሩሲያ እና በሌሎች ሀገራት ላይ የጣለቻቸው ማዕቀቦ ምዕራባውያኑ በፋይናንስ... 04.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-04T19:24+0300
2026-06-04T19:24+0300
2026-06-04T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/4230430.jpg?1780590843
#DrumofChanges |ሴንት ፒተርስበርግ ዓለምአቀፍ የአኮኖሚ ፎረም ፦ ለአፍሪካ ምን አማራጮችን ይዞ ይመጣል?"አፍሪካ ከዚህ ጉባኤ ትጠቀማለች [...] አሜሪካ በኢራን፣ በሩሲያ እና በሌሎች ሀገራት ላይ የጣለቻቸው ማዕቀቦ ምዕራባውያኑ በፋይናንስ አስተዳደር ረገድ እምነት የሚጣልባቸው አጋሮች ሊሆኑ እንደማይችሉ እያሳየ ጉዳይ ነው። በዚህም ምክንያት ሀገራት የዕዳ ቀውስን ለመፍታት ጨምሮ ለራሳቸው የሚበጀ የተሻለ ጎዳናነ መሻት ይኖርባቸዋል [...] ጉባኤው ከዚህ አንፃር ፋየዳው የጎላ ነው" ሲሉ የፖሊሲ አማካሪ እና የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።የዛሬው የድረም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን ቀዳሚው ጉዳይ እ.ኤ.አ. ከ ሰኔ 03 እስከ 06 ፣ 2026 በሩሲያዋ ሴንት ፒተርስበርግ እየተካሄደ ባለው ዓለማቀፍ ኢኮኖሚ ጉባኤ ላይ ያተኩራል፡፡ ጉባኤው ''ለአፍሪካስ ምን አማራጮችን ይዞ ይመጣል?'' ስንል እንጠይቃለን። በጉዳዩ ላይ የፖሊሲ አማካሪ እና የምጣኔ ሀብት ባለሙያውን ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) አነጋግረናል። በሁልተኛው ጉዳያችን የታንዛንያ ፕሬዝደንት ሳሚያ ሱሉሁ የሩሲያ ጉብኝት አንድምታዎች እንዳሰሳለን ፣ ታንዛንያውያን የምጣኔ ሀብት እና የዓለም አቅፍ ፖለቲካ ተንታኞችንም አነጋገርናል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:ከቴሌግራም ሳይወጡ ፕሮግራሙን ያዳምጡ በድረ ገጻችንፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts – Deezer – Afripods – Spotify – Pocket Casts – Podcast Addict – CastBox#SputnikRadio ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሴንት ፒተርስበርግ ዓለምአቀፍ የአኮኖሚ ፎረም ፦ ለአፍሪካ ምን አማራጮችን ይዞ ይመጣል?
19:24 04.06.2026 (የተሻሻለ: 19:34 04.06.2026) #DrumofChanges |ሴንት ፒተርስበርግ ዓለምአቀፍ የአኮኖሚ ፎረም ፦ ለአፍሪካ ምን አማራጮችን ይዞ ይመጣል?
"አፍሪካ ከዚህ ጉባኤ ትጠቀማለች [...] አሜሪካ በኢራን፣ በሩሲያ እና በሌሎች ሀገራት ላይ የጣለቻቸው ማዕቀቦ ምዕራባውያኑ በፋይናንስ አስተዳደር ረገድ እምነት የሚጣልባቸው አጋሮች ሊሆኑ እንደማይችሉ እያሳየ ጉዳይ ነው። በዚህም ምክንያት ሀገራት የዕዳ ቀውስን ለመፍታት ጨምሮ ለራሳቸው የሚበጀ የተሻለ ጎዳናነ መሻት ይኖርባቸዋል [...] ጉባኤው ከዚህ አንፃር ፋየዳው የጎላ ነው" ሲሉ የፖሊሲ አማካሪ እና የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
የዛሬው የድረም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን ቀዳሚው ጉዳይ እ.ኤ.አ. ከ ሰኔ 03 እስከ 06 ፣ 2026 በሩሲያዋ ሴንት ፒተርስበርግ እየተካሄደ ባለው ዓለማቀፍ ኢኮኖሚ ጉባኤ ላይ ያተኩራል፡፡ ጉባኤው ''ለአፍሪካስ ምን አማራጮችን ይዞ ይመጣል?'' ስንል እንጠይቃለን። በጉዳዩ ላይ የፖሊሲ አማካሪ እና የምጣኔ ሀብት ባለሙያውን ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) አነጋግረናል። በሁልተኛው ጉዳያችን የታንዛንያ ፕሬዝደንት ሳሚያ ሱሉሁ የሩሲያ ጉብኝት አንድምታዎች እንዳሰሳለን ፣ ታንዛንያውያን የምጣኔ ሀብት እና የዓለም አቅፍ ፖለቲካ ተንታኞችንም አነጋገርናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:
ከቴሌግራም ሳይወጡ ፕሮግራሙን ያዳምጡ
በድረ ገጻችን
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts – Deezer – Afripods – Spotify – Pocket Casts – Podcast Addict – CastBox
#SputnikRadio
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X