https://amh.sputniknews.africa/20260604/4227598.html
ኢትዮጵያ ከአራት አገራታ ጋር የተፈራረመቻቸውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆች አፀደቀች
ኢትዮጵያ ከአራት አገራታ ጋር የተፈራረመቻቸውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆች አፀደቀች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ከአራት አገራታ ጋር የተፈራረመቻቸውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆች አፀደቀችየሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ከሚከተሉት አገራት ጋር የተፈፀሙ ስምምነቶቹን በሙሉ ድምፅ ማጽደቁን አስታውቋል፡፡ ሴራሊዮን፣... 04.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-04T15:44+0300
2026-06-04T15:44+0300
2026-06-04T15:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/04/4227445_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_3df43904c644ae2aa20f39ef3acb1f38.jpg
ኢትዮጵያ ከአራት አገራታ ጋር የተፈራረመቻቸውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆች አፀደቀችየሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ከሚከተሉት አገራት ጋር የተፈፀሙ ስምምነቶቹን በሙሉ ድምፅ ማጽደቁን አስታውቋል፡፡ ሴራሊዮን፣ አንጎላ፣ ኢስዋቲኒ እና ባንግላዴሽ ስምምነቶቹ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ፣ የንግድና ቱሪዝም ትስስርን ለማጠናከር እንዲሁም የአየር ትራንስፖርት መዳረሻዎችን ለማስፋት ከፍተኛ ፋይዳ እንዳላቸው ተገልጿል። በተጨማሪም የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም የሚያስጠብቁና በዘርፉ በግንባር ቀደምትነት ያላትን ሚና የሚያሳድጉ መሆናቸው ምክር ቤቱ ጠቅሷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ ከአራት አገራታ ጋር የተፈራረመቻቸውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆች አፀደቀች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ከአራት አገራታ ጋር የተፈራረመቻቸውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆች አፀደቀች
2026-06-04T15:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/04/4227445_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_f37a55bb6df74f626664255ce36ccfa1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ከአራት አገራታ ጋር የተፈራረመቻቸውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆች አፀደቀች
15:44 04.06.2026 (የተሻሻለ: 15:54 04.06.2026) ኢትዮጵያ ከአራት አገራታ ጋር የተፈራረመቻቸውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆች አፀደቀች
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ከሚከተሉት አገራት ጋር የተፈፀሙ ስምምነቶቹን በሙሉ ድምፅ ማጽደቁን አስታውቋል፡፡
ሴራሊዮን፣
አንጎላ፣
ኢስዋቲኒ እና
ባንግላዴሽ
ስምምነቶቹ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ፣ የንግድና ቱሪዝም ትስስርን ለማጠናከር እንዲሁም የአየር ትራንስፖርት መዳረሻዎችን ለማስፋት ከፍተኛ ፋይዳ እንዳላቸው ተገልጿል።
በተጨማሪም የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም የሚያስጠብቁና በዘርፉ በግንባር ቀደምትነት ያላትን ሚና የሚያሳድጉ መሆናቸው ምክር ቤቱ ጠቅሷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X