https://amh.sputniknews.africa/20260603/4215439.html
ከሩሲያ ጋር ያለንን ‘የትራንስፖርት ትስስር ማሻሻል አለብን’ - የታንዛኒያ ባለሥልጣን
ከሩሲያ ጋር ያለንን ‘የትራንስፖርት ትስስር ማሻሻል አለብን’ - የታንዛኒያ ባለሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
ከሩሲያ ጋር ያለንን ‘የትራንስፖርት ትስስር ማሻሻል አለብን’ - የታንዛኒያ ባለሥልጣንከሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም (#SPIEF2026) ጎን ለጎን የታንዛኒያ ቱሪዝም ቦርድ ዋና ዳይሬክተር ኤፍሬም ባሎዚ ማፉሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር... 03.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-03T15:51+0300
2026-06-03T15:51+0300
2026-06-03T15:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/03/4215286_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_13b9cf804d1272068c3d70b1848f9179.jpg
ከሩሲያ ጋር ያለንን ‘የትራንስፖርት ትስስር ማሻሻል አለብን’ - የታንዛኒያ ባለሥልጣንከሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም (#SPIEF2026) ጎን ለጎን የታንዛኒያ ቱሪዝም ቦርድ ዋና ዳይሬክተር ኤፍሬም ባሎዚ ማፉሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ “ከታንዛኒያ ቱሪዝም አኳያ የሩሲያ ተጓዦችን ጨምሮ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎች ወደ አገራችን መጥተው ያለምንም እንግልት ምቹ በሆነ ሁኔታ እንዲዝናኑ እንቀበላቸዋለን” ሲሉ ተናግረዋል። ታንዛኒያ የሩሲያ ተጓዦችን “ሊከፍሉ በሚችሉት የውጭ ምንዛሬ ዓይነት” እንዲከፍሉ በደስታ እንደምትቀበልም አክለው ገልጸዋል። ከዚህም ባሻገር “ከሞስኮ ወደ ዳሬሰላም የሚደረግ ቀጥታ በረራ” ወደ ታንዛኒያ የሚመጡ ቱሪስቶችን፣ የንግዱን ማኅበረሰብ እና ባለሀብቶችን ቁጥር እንደሚያሳድግና በተዘዋዋሪም ለሩሲያ ተመሳሳይ ጠቀሜታ እንደሚኖረው ጠቁመዋል።ታንዛኒያ “የሁለቱ አገራት የጋራ ሥራ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና በቱሪዝም ኢንዱስትሪ ላይ መሻሻል እንዲያሳይ የማድረግ ጥረቷን” ትቀጥላለች ብለዋል። በኢንቨስትመንት፣ በንግድ እና በቱሪዝም ዘርፎች ስላለው የሩሲያ-ታንዛኒያ አጋርነት የበለጠ ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ከሩሲያ ጋር ያለንን ‘የትራንስፖርት ትስስር ማሻሻል አለብን’ - የታንዛኒያ ባለሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
ከሩሲያ ጋር ያለንን ‘የትራንስፖርት ትስስር ማሻሻል አለብን’ - የታንዛኒያ ባለሥልጣን
2026-06-03T15:51+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/03/4215286_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_093004a095da3833e041281b17c22460.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከሩሲያ ጋር ያለንን ‘የትራንስፖርት ትስስር ማሻሻል አለብን’ - የታንዛኒያ ባለሥልጣን
15:51 03.06.2026 (የተሻሻለ: 15:54 03.06.2026) ከሩሲያ ጋር ያለንን ‘የትራንስፖርት ትስስር ማሻሻል አለብን’ - የታንዛኒያ ባለሥልጣን
ከሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም (#SPIEF2026) ጎን ለጎን የታንዛኒያ ቱሪዝም ቦርድ ዋና ዳይሬክተር ኤፍሬም ባሎዚ ማፉሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ “ከታንዛኒያ ቱሪዝም አኳያ የሩሲያ ተጓዦችን ጨምሮ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎች ወደ አገራችን መጥተው ያለምንም እንግልት ምቹ በሆነ ሁኔታ እንዲዝናኑ እንቀበላቸዋለን” ሲሉ ተናግረዋል።
ታንዛኒያ የሩሲያ ተጓዦችን “ሊከፍሉ በሚችሉት የውጭ ምንዛሬ ዓይነት” እንዲከፍሉ በደስታ እንደምትቀበልም አክለው ገልጸዋል።
ከዚህም ባሻገር “ከሞስኮ ወደ ዳሬሰላም የሚደረግ ቀጥታ በረራ” ወደ ታንዛኒያ የሚመጡ ቱሪስቶችን፣ የንግዱን ማኅበረሰብ እና ባለሀብቶችን ቁጥር እንደሚያሳድግና በተዘዋዋሪም ለሩሲያ ተመሳሳይ ጠቀሜታ እንደሚኖረው ጠቁመዋል።
ታንዛኒያ “የሁለቱ አገራት የጋራ ሥራ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና በቱሪዝም ኢንዱስትሪ ላይ መሻሻል እንዲያሳይ የማድረግ ጥረቷን” ትቀጥላለች ብለዋል።
በኢንቨስትመንት፣ በንግድ እና በቱሪዝም ዘርፎች ስላለው የሩሲያ-ታንዛኒያ አጋርነት የበለጠ ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X