- Sputnik አፍሪካ, 1920
30 ሴኮንድ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር

የአፍሪካ የ2026 ምጣኔ-ሀብት ዕድገት እና ፈተናዎች

ሰብስክራይብ
የአፍሪካ የ2026 ምጣኔ-ሀብት ዕድገት እና ፈተናዎች

የአፍሪካ ልማት ባንክ የዘንድሮ የአኅጉሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት 4.2 በመቶ እንደሚሆን ማስታወቁ ይታወሳል። በባንኩ ይፋዊ ሪፖርት መሰረት እያደገ የመጣው የአፍሪካ አገራት የውስጥ የገበያ አቅም የአኀጉሪቱ ዋነኛ ጥንካሬ ሲሆን፣ የፋይናንስ እጥረት እና የአቅርቦት ሰንሰለት መስተጓጎል ደግሞ ቁልፍ ፈተናዎች ናቸው።

ባንኩ ባወጣው ትንበያ መሰረት የአኅጉሪቱ የኢኮኖሚ እውነታ በየቀጣናው ያለው መልክ ለማወቅ የስፑትኒክ አፍሪካን የቪዲዮ ጥንቅር ይመልከቱ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0