የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት የሩሲያ ጉብኝት፦ አገሪቱ ከሞስኮ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ጥቅሞችን ትሻለች - ባለሙያ

ሰብስክራይብ

የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት የሩሲያ ጉብኝት፦ አገሪቱ ከሞስኮ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ጥቅሞችን ትሻለች - ባለሙያ

የፕሬዝዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ሐሰን በሩሲያ የሚያደርጉት ይፋዊ የመንግሥት ጉብኝት፣ በተጠናከረ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ አማካኝነት የታንዛኒያን የብሔራዊ ልማት ርዕይ 2050 ለማሳካት የታለመ ስትራቴጂካዊ እርምጃ ነው ሲሉ የታንዛኒያ ዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያ የሆኑት ጎድፍሬይ ምቹንጉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ታንዛኒያ በግብርና፣ በቴክኖሎጂ እና በኢንዱስትሪ ዘርፎች ያለውን የሩሲያን ከፍተኛ ልምድና እውቀት በመጠቀም፣ የነበራትን የፖለቲካ ግንኙነት ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ጥቅሞች ለመቀየር ማለሟን ባለሙያው ጠቁመዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0