በኬንያ የሚገነባው የአሜሪካ የኢቦላ ማዕከል ጠቀሜታዎችን እና አደጋዎችን ሊያመጣ ይችላል - ባለሙያ

ሰብስክራይብ

በኬንያ የሚገነባው የአሜሪካ የኢቦላ ማዕከል ጠቀሜታዎችን እና አደጋዎችን ሊያመጣ ይችላል - ባለሙያ

የኬንያ የቆዳ ሕክምና ባለሙያ እና የዓለም አቀፍ ጤና ጉዳዮች ታዛቢ የሆኑት ዶ/ር ዩኑስ አሙር ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደገለጹት፤ ይህ ዕቅድ ለኬንያ ሊያስገኝ ከሚችላቸው ዋና ዋና ጥቅሞች አንዱ ስለ ኢቦላ እና መሰል በሽታዎች በሚሰሩ ሳይንሳዊ ፕሮግራሞች ላይ ተጠቃሚ መሆን መቻሏ ነው።

ይሁን እንጂ ወረርሽኙን የመቆጣጠሩ ሥራ ከከሸፈፈ፣ ኢቦላ ወደ ማኅበረሰቡ እና ወደ ጎረቤት አገራት ሊሰራጭ እንደሚችልና ይህም ኬንያን ከበሽታው ጋር በተያያዘ መጥፎ ስም እንዲለጠፍባት (እንዲያስገልላት) ሊያደርግ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0