በማዳን ተልዕኮ ውስጥ የሚያጋጥም ስሕተት፦ አንዱ ሲረዳ፣ ሌላው ተገጨ

ሰብስክራይብ

#viral |በማዳን ተልዕኮ ውስጥ የሚያጋጥም ስሕተት፦ አንዱ ሲረዳ፣ ሌላው ተገጨ

በኢኳዶር የተጎዱ ጫዋቾች ማጓጓዣ "ስትሬቸር"፣ የተጎዳው ተጫዋች አንስቶ በሚጓዝበት ወቅት፣ በድንገት የቡድን አጋር የሆነው ኤዲሰን ካይሴዶን ገጭቶ አጋድሞታል።

ተጫዋቹ ከሕክምና በኋላ ምንም ዓይነት ከባድ ጉዳት ሳይደርስበት ወደ ጨዋታው ተመልሷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0