የሩሲያ ፌደራል የደኅንነት አገልግሎት ከፍተኛ ባለሥልጣናትን ኢላማ ያደረገ የውጭ አገር የስለላ ተንኮል-አዘል ሶፍትዌር ዘመቻን አከሸፈ

© telegram sputnik_ethiopiaየሩሲያ ፌደራል የደኅንነት አገልግሎት ከፍተኛ ባለሥልጣናትን ኢላማ ያደረገ የውጭ አገር የስለላ ተንኮል-አዘል ሶፍትዌር ዘመቻን አከሸፈ
የሩሲያ ፌደራል የደኅንነት አገልግሎት ከፍተኛ ባለሥልጣናትን ኢላማ ያደረገ የውጭ አገር የስለላ ተንኮል-አዘል ሶፍትዌር ዘመቻን አከሸፈ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.06.2026
ሰብስክራይብ

የሩሲያ ፌደራል የደኅንነት አገልግሎት ከፍተኛ ባለሥልጣናትን ኢላማ ያደረገ የውጭ አገር የስለላ ተንኮል-አዘል ሶፍትዌር ዘመቻን አከሸፈ

የሩሲያ የፌደራል የደኅንነት አገልግሎት ባወጣው መግለጫ፤ የከፍተኛ የሩሲያ ባለሥልጣናትን ስማርት ስልኮች ለመበርበር ተንኮል-አዘል ሶፍትዌሮችን የተጠቀመ የውጭ አገር የስለላ ዘመቻ መጋለጡን አስታውቋል።

  ይህ ተንኮል-አዘል ሶፍትዌር የተቀረጸው የሚከተሉትን ድርጊቶች ለመፈጸም ነበር፦

▪ መረጃዎችን ለመመንተፍ (ለመውሰድ)፤

▪ ንግግሮችን በስውር ለማዳመጥ፤

▪ ያለማንም እውቅና ሁኔታዎችን በምስጢር ለመሰለል።

የፌደራል የደኅንነት አገልግሎቱ በኮምፒውተር መረጃዎች ላይ ሕገ-ወጥ መግባት በመፈጸም እና ተንኮል-አዘል ሶፍትዌሮችን በማሰራጨት ወንጀል ክስ መስርቶ ምርመራ ጀምሯል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0