https://amh.sputniknews.africa/20260602/4204304.html
በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት አሠራር ላይ ከፍተኛ ማሻሻያዎች ያስፈልጋሉ - ታንዛኒያዊ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያ
በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት አሠራር ላይ ከፍተኛ ማሻሻያዎች ያስፈልጋሉ - ታንዛኒያዊ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት አሠራር ላይ ከፍተኛ ማሻሻያዎች ያስፈልጋሉ - ታንዛኒያዊ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያየዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በሰብአዊነት ላይ ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው የሚከሰሱ የምዕራባውያን ባለሥልጣናትን ወደ ጎን... 02.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-02T16:14+0300
2026-06-02T16:14+0300
2026-06-02T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/02/4204151_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_c54358ac6096012967b35d8b2423e056.jpg
በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት አሠራር ላይ ከፍተኛ ማሻሻያዎች ያስፈልጋሉ - ታንዛኒያዊ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያየዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በሰብአዊነት ላይ ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው የሚከሰሱ የምዕራባውያን ባለሥልጣናትን ወደ ጎን በመተው፣ የአፍሪካ መሪዎችን ብቻ ለይቶ ያጠቃል የሚል ከፍተኛ ትችት ይቀርብበታል።ጎድፍሬይ ምቹንጉ እንደገለጹት፤ የአፍሪካ እና የደቡብ እስያ አገራትን ጨምሮ የተለያዩ አገራት ለዓለም አቀፍ ፍትሕ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዲችሉ የዓለም አቀፉ የሕግ ሥርዓት ዋነኛ አካል መሆን አለባቸው።የተናጋሪውን አጠቃላይ ዕይታ ለመከታተል የስፑትኒክ አፍሪካን ቪዲዮ ይመልከቱ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት አሠራር ላይ ከፍተኛ ማሻሻያዎች ያስፈልጋሉ - ታንዛኒያዊ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት አሠራር ላይ ከፍተኛ ማሻሻያዎች ያስፈልጋሉ - ታንዛኒያዊ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያ
2026-06-02T16:14+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/02/4204151_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_4dd605166eccbf641ad9a8fbd743178d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት አሠራር ላይ ከፍተኛ ማሻሻያዎች ያስፈልጋሉ - ታንዛኒያዊ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያ
16:14 02.06.2026 (የተሻሻለ: 16:24 02.06.2026) በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት አሠራር ላይ ከፍተኛ ማሻሻያዎች ያስፈልጋሉ - ታንዛኒያዊ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያ
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በሰብአዊነት ላይ ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው የሚከሰሱ የምዕራባውያን ባለሥልጣናትን ወደ ጎን በመተው፣ የአፍሪካ መሪዎችን ብቻ ለይቶ ያጠቃል የሚል ከፍተኛ ትችት ይቀርብበታል።
ጎድፍሬይ ምቹንጉ እንደገለጹት፤ የአፍሪካ እና የደቡብ እስያ አገራትን ጨምሮ የተለያዩ አገራት ለዓለም አቀፍ ፍትሕ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዲችሉ የዓለም አቀፉ የሕግ ሥርዓት ዋነኛ አካል መሆን አለባቸው።
የተናጋሪውን አጠቃላይ ዕይታ ለመከታተል የስፑትኒክ አፍሪካን ቪዲዮ ይመልከቱ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X