ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ፍረወይኒ ሀይሉ የዳይመንድ ሊግ የሴቶች 1500 ሜትር ውድድርን አሸነፈች

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያዊቷ አትሌት ፍረወይኒ ሀይሉ የዳይመንድ ሊግ የሴቶች 1500 ሜትር ውድድርን አሸነፈች
ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ፍረወይኒ ሀይሉ የዳይመንድ ሊግ የሴቶች 1500 ሜትር ውድድርን አሸነፈች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.06.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ፍረወይኒ ሀይሉ የዳይመንድ ሊግሴቶች 1500 ሜትር ውድድርን አሸነፈች

አትሌቷ በሞሮኮ ራባት በተካሄደው ውድድር 3:58.25 በሆነ ደቂቃ በመግባት ቀዳሚ ሆና አጠናቃለች።

ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አትሌት ሐረገወይን ካላዩ 3:59.28 በማስመዝገብ በዚሁ ርቀት ሁለተኛ ደረጃን መያዝ ችላለች።

‍‍በተመሳሳይ፣ በዳይመንድ ሊጉ የሴቶች የ800 ሜትር ውድድር ላይ የተሳተፈችው አትሌት ፅጌ ድጉማ 1:57:24 በሆነ ፈጣን ሰዓት ርቀቱን 2ኛ ሆና አጠናቃለች፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0