https://amh.sputniknews.africa/20260601/4198524.html
የሩሲያ አፍሪካ ኮርፕስ በማሊ በሚገኝ የአሸባሪዎች የጦር ሰፈር ላይ የአየር ድብደባ ፈጸመ
የሩሲያ አፍሪካ ኮርፕስ በማሊ በሚገኝ የአሸባሪዎች የጦር ሰፈር ላይ የአየር ድብደባ ፈጸመ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ አፍሪካ ኮርፕስ በማሊ በሚገኝ የአሸባሪዎች የጦር ሰፈር ላይ የአየር ድብደባ ፈጸመየሩሲያ የታጠቁ ኃይሎች የአፍሪካ ኮርፕስ ባወጣው መግለጫ፤ በአየር ላይ በተደረገ የስለላ ሥራ በምዕራብ ማሊ የሚገኙ የአሸባሪዎችን ይዞታዎች መለየት መቻሉን ተከትሎ፣... 01.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-01T19:45+0300
2026-06-01T19:45+0300
2026-06-01T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/01/4198371_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_4715ec0b84b1b8c57848ca1756896dee.jpg
የሩሲያ አፍሪካ ኮርፕስ በማሊ በሚገኝ የአሸባሪዎች የጦር ሰፈር ላይ የአየር ድብደባ ፈጸመየሩሲያ የታጠቁ ኃይሎች የአፍሪካ ኮርፕስ ባወጣው መግለጫ፤ በአየር ላይ በተደረገ የስለላ ሥራ በምዕራብ ማሊ የሚገኙ የአሸባሪዎችን ይዞታዎች መለየት መቻሉን ተከትሎ፣ ወታደራዊ ክፍሉ ተከታታይ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል። እንደ ኮርፕሱ ገለጻ፤ የአሸባሪ ቡድኖችን የመለየት እና በነዋሪዎች አካባቢ የጥበቃ ሥራዎችን የማካሄድ ዘመቻው የቀጠለ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ያለው ሁኔታ በማሊ መንግሥት እና በጋራ ኃይሎቹ ሙሉ ቁጥጥር ሥር ይገኛል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሩሲያ አፍሪካ ኮርፕስ በማሊ በሚገኝ የአሸባሪዎች የጦር ሰፈር ላይ የአየር ድብደባ ፈጸመ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ አፍሪካ ኮርፕስ በማሊ በሚገኝ የአሸባሪዎች የጦር ሰፈር ላይ የአየር ድብደባ ፈጸመ
2026-06-01T19:45+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/01/4198371_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_9d3e3b275aa04494e25ddeee7f537982.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ አፍሪካ ኮርፕስ በማሊ በሚገኝ የአሸባሪዎች የጦር ሰፈር ላይ የአየር ድብደባ ፈጸመ
19:45 01.06.2026 (የተሻሻለ: 19:54 01.06.2026) የሩሲያ አፍሪካ ኮርፕስ በማሊ በሚገኝ የአሸባሪዎች የጦር ሰፈር ላይ የአየር ድብደባ ፈጸመ
የሩሲያ የታጠቁ ኃይሎች የአፍሪካ ኮርፕስ ባወጣው መግለጫ፤ በአየር ላይ በተደረገ የስለላ ሥራ በምዕራብ ማሊ የሚገኙ የአሸባሪዎችን ይዞታዎች መለየት መቻሉን ተከትሎ፣ ወታደራዊ ክፍሉ ተከታታይ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል።
እንደ ኮርፕሱ ገለጻ፤ የአሸባሪ ቡድኖችን የመለየት እና በነዋሪዎች አካባቢ የጥበቃ ሥራዎችን የማካሄድ ዘመቻው የቀጠለ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ያለው ሁኔታ በማሊ መንግሥት እና በጋራ ኃይሎቹ ሙሉ ቁጥጥር ሥር ይገኛል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X