https://amh.sputniknews.africa/20260601/4193525.html
"ምርጫው ይበጀናል ያልነውን መሪ የመረጥንበት እድል ሰጥቶናል" - የአዲስ አበባ ነዋሪዎች
"ምርጫው ይበጀናል ያልነውን መሪ የመረጥንበት እድል ሰጥቶናል" - የአዲስ አበባ ነዋሪዎች
Sputnik አፍሪካ
"ምርጫው ይበጀናል ያልነውን መሪ የመረጥንበት እድል ሰጥቶናል" - የአዲስ አበባ ነዋሪዎችበአዲስ አበባ ከተማ የካ ክፍለ ከተማ የፈረንሳይ ጉራራ ነዋሪ የሆኑት ይልማ ሲደልል ይበጀኛል የሚሉትን መሪ ለመምረጥ ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ተሰልፈው ሲጠባበቁ... 01.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-01T13:50+0300
2026-06-01T13:50+0300
2026-06-01T13:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/01/4193202_0:1:1162:655_1920x0_80_0_0_d1b3c941b41d708ce0116485b4ae7a78.jpg
"ምርጫው ይበጀናል ያልነውን መሪ የመረጥንበት እድል ሰጥቶናል" - የአዲስ አበባ ነዋሪዎችበአዲስ አበባ ከተማ የካ ክፍለ ከተማ የፈረንሳይ ጉራራ ነዋሪ የሆኑት ይልማ ሲደልል ይበጀኛል የሚሉትን መሪ ለመምረጥ ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ተሰልፈው ሲጠባበቁ እንደነበር ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡“ምርጫ ማለት ለእኛ እና ለሀገራችን የሚበጅ፤ ለህዝባችን የሚበጅ ሰው የምንመርጥበት ነው። በትክክል ሰርቶ ህዝቡን የሚመራ ሰው እንፈልጋለን። ለዚህ ነው በሌሊት መጥቼ የተሰለፍኩት፡፡” ብለዋል፡፡የፈረንሳይ ጉራራ አካባቢ ነዋሪ የሆኑት ፀጋዬ ረጋሳ በበኩላቸው፣ ከዚህ ቀደምም የምርጫ ልምድ እና ግንዛቤ እንደነበራቸው በመግለጽ፣ ሀገሪቷንም ህዝቡንም ይመራል ብለው የሚገምቱትን ዕጩ ተወዳዳሪ እንደመረጡ ተናግረዋል፡፡ "... እኔ አሁን ለምሳሌ ለራሴ የሚያስፈልገኝን ጥሩ ሰው ወይም ደግሞ ሀገሬን ይመራል ህዝብን ያስተዳድራል ብዬ ያመንኩበትን አሁን መርጬ ነው የወጣሁት።” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/01/4193202_145:0:1018:655_1920x0_80_0_0_337d0a25e70281d900114dc489b4188e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"ምርጫው ይበጀናል ያልነውን መሪ የመረጥንበት እድል ሰጥቶናል" - የአዲስ አበባ ነዋሪዎች
13:50 01.06.2026 (የተሻሻለ: 13:54 01.06.2026) "ምርጫው ይበጀናል ያልነውን መሪ የመረጥንበት እድል ሰጥቶናል" - የአዲስ አበባ ነዋሪዎች
በአዲስ አበባ ከተማ የካ ክፍለ ከተማ የፈረንሳይ ጉራራ ነዋሪ የሆኑት ይልማ ሲደልል ይበጀኛል የሚሉትን መሪ ለመምረጥ ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ተሰልፈው ሲጠባበቁ እንደነበር ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
“ምርጫ ማለት ለእኛ እና ለሀገራችን የሚበጅ፤ ለህዝባችን የሚበጅ ሰው የምንመርጥበት ነው። በትክክል ሰርቶ ህዝቡን የሚመራ ሰው እንፈልጋለን። ለዚህ ነው በሌሊት መጥቼ የተሰለፍኩት፡፡” ብለዋል፡፡
የፈረንሳይ ጉራራ አካባቢ ነዋሪ የሆኑት ፀጋዬ ረጋሳ በበኩላቸው፣ ከዚህ ቀደምም የምርጫ ልምድ እና ግንዛቤ እንደነበራቸው በመግለጽ፣ ሀገሪቷንም ህዝቡንም ይመራል ብለው የሚገምቱትን ዕጩ ተወዳዳሪ እንደመረጡ ተናግረዋል፡፡
"... እኔ አሁን ለምሳሌ ለራሴ የሚያስፈልገኝን ጥሩ ሰው ወይም ደግሞ ሀገሬን ይመራል ህዝብን ያስተዳድራል ብዬ ያመንኩበትን አሁን መርጬ ነው የወጣሁት።” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X