የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በ7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምፃቸውን ሰጡ

ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በ7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምፃቸውን ሰጡ

ፕሬዝዳንቱ በአዲስ አበባ በአራዳ ምርጫ ክልል 1/9 ወጣት ማዕከል ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምፃቸውን ከሰጡ በኋላ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ፣ “የመረጥኩት ለሀገሬ፣ ቤተሰቤ እና እንደ ግለሰብ ለራሴም ነው” ሲሉ ገልፀዋል፡፡

“ምርጫው በእኛ መልክ፣ በእኛ ቅርጽ፣ በእኛ ግንዛቤ፣ እንደ ኢትዮጵያዊ፣ ዓለም አቀፍ ስታንዳርዶችንም የኢትዮጵያዊ ባህሪያትንም በመላበስ ህዝባችን ወጥቶ እየመረጠበት ያለ ነው” ማለታቸውን የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0