አፍሪካ የመካከለኛውን ምስራቅ ግጭት መቋቋም የሚያስችል አቅም አላት - ኮትዲቯራዊ የፖለቲካ ተንታኝ

ሰብስክራይብ

አፍሪካ የመካከለኛውን ምስራቅ ግጭት መቋቋም የሚያስችል አቅም አላት - ኮትዲቯራዊ የፖለቲካ ተንታኝ

አኅጉሪቱ እንደ ቡና እና ኮኮዋ ባሉ የግብርና እና ሰብል ምርቶች ላይ ትኩረቷን ማድረግ ትችላለች ሲሉ ዣን ማርክ ጃጂ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"አፍሪካ የቀውሱን ተጽዕኖ ለመቀነስ በመሠረታዊም ይሁን በኢንዱስትሪ ዘርፍ በምርት አቅሟ ሚዛኗን መጠበቅ ትችላለች። የአኅጉሪቱን የግብርና እና ተፈጥሮ ሀብት ከግምት ውስጥ ካስገባን፤ አፍሪካ የትኛውንም ቀውስ ለመቋቋም የሚያስችል በቂ አቅም አላት ማለት እንችላለን" ብለዋል።

ባለሙያው ኮትዲቯር ከዓለም ግንባር ቀደም የኮኮዋ አምራች እንደሆነች፤ ማሊ እና ቡርኪና ፋሶ ደግሞ በአፍሪካ ቀዳሚ የወርቅ አውጪዎች መካከል መመደባቸውን ለአብነት ጠቅሰዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0