https://amh.sputniknews.africa/20260601/4191358.html
"የኢትዮጵያ ሕዝብ የራሱን ዕድል ለመወሰን መካሪና ገሣጭ እንደማይሻ በተግባር አሳይቷል" – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
"የኢትዮጵያ ሕዝብ የራሱን ዕድል ለመወሰን መካሪና ገሣጭ እንደማይሻ በተግባር አሳይቷል" – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
Sputnik አፍሪካ
"የኢትዮጵያ ሕዝብ የራሱን ዕድል ለመወሰን መካሪና ገሣጭ እንደማይሻ በተግባር አሳይቷል" – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዐቢይ አሕመድ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዕጩ ተወዳዳሪነት በቀረቡበት በጅማ ዞን የጎማ 2 ምርጫ ክልል፣በበሻሻ የድምጽ ጣቢያ... 01.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-01T09:45+0300
2026-06-01T09:45+0300
2026-06-01T09:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/01/4191205_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_90bb4f8e7092d08c396d8880e9bee876.jpg
"የኢትዮጵያ ሕዝብ የራሱን ዕድል ለመወሰን መካሪና ገሣጭ እንደማይሻ በተግባር አሳይቷል" – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዐቢይ አሕመድ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዕጩ ተወዳዳሪነት በቀረቡበት በጅማ ዞን የጎማ 2 ምርጫ ክልል፣በበሻሻ የድምጽ ጣቢያ ተገኝተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል፡፡ድምፃቸውን ከሰጡ በኋላ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ “የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች” "ኢትዮጵያ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ማድረግ አይቻልም የሚል እምነት እንዲያዝ” የሚገዟቸውን ኃይሎች ገዝተው በስፋት ማሰማራታቸውን ጠቁመዋል፡፡ ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከማለዳው ጀምሮ በነቂስ ወጥቶ ድምፁን እየሰጠ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምልከታቸው ማረጋገጣቸውን ለመገናኛ ብዙኃን ገልጸዋል።“ይህ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት፣ የዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ኢትዮጵያ ውስጥ ለመገንባት የሚሻውን፣ የሚፈልገውን ለመወሰን መካሪና ገሣጭ እንደማያስፈልገው ያሳየበት እርምጃ ነው።" ሲሉ አክለዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"የኢትዮጵያ ሕዝብ የራሱን ዕድል ለመወሰን መካሪና ገሣጭ እንደማይሻ በተግባር አሳይቷል" – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
Sputnik አፍሪካ
"የኢትዮጵያ ሕዝብ የራሱን ዕድል ለመወሰን መካሪና ገሣጭ እንደማይሻ በተግባር አሳይቷል" – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
2026-06-01T09:45+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/01/4191205_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_edab7e97a16d776d3d98890af24c59e1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"የኢትዮጵያ ሕዝብ የራሱን ዕድል ለመወሰን መካሪና ገሣጭ እንደማይሻ በተግባር አሳይቷል" – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
09:45 01.06.2026 (የተሻሻለ: 09:54 01.06.2026) "የኢትዮጵያ ሕዝብ የራሱን ዕድል ለመወሰን መካሪና ገሣጭ እንደማይሻ በተግባር አሳይቷል" – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ዐቢይ አሕመድ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዕጩ ተወዳዳሪነት በቀረቡበት በጅማ ዞን የጎማ 2 ምርጫ ክልል፣በበሻሻ የድምጽ ጣቢያ ተገኝተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል፡፡
ድምፃቸውን ከሰጡ በኋላ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ “የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች” "ኢትዮጵያ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ማድረግ አይቻልም የሚል እምነት እንዲያዝ” የሚገዟቸውን ኃይሎች ገዝተው በስፋት ማሰማራታቸውን ጠቁመዋል፡፡
ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከማለዳው ጀምሮ በነቂስ ወጥቶ ድምፁን እየሰጠ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምልከታቸው ማረጋገጣቸውን ለመገናኛ ብዙኃን ገልጸዋል።
“ይህ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት፣ የዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ኢትዮጵያ ውስጥ ለመገንባት የሚሻውን፣ የሚፈልገውን ለመወሰን መካሪና ገሣጭ እንደማያስፈልገው ያሳየበት እርምጃ ነው።" ሲሉ አክለዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X