ስፑትኒክ ‘ስለ ሕዝቦች እውነትን መሠረት ያደረገ መረጃ በማቅረብ ረገድ ወሳኝ ሚና ይጫወታል’ - የኩባ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

ስፑትኒክ ‘ስለ ሕዝቦች እውነትን መሠረት ያደረገ መረጃ በማቅረብ ረገድ ወሳኝ ሚና ይጫወታል’ - የኩባ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ስፑትኒክን የመሠሉ የመገናኛ ብዙኃን መድረኮች እንደ ኩባ ያሉ የደቡባዊ ዓለም ሀገራትን እውነታ በትክክል ለመግለጽ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማድረስ ወሳኝ ሚና አላቸው ሲሉ አናያንሲ ሮድሪጌዝ ካሜጆ ገልጸዋል።

“እንደ ስፑትኒክ ያሉ የብዙኃን መገናኛዎች በከተማ እና በሀገሮቻችን ውስጥ እየተከናወኑ ስላሉ ሁነቶች እውነቱን በግልጽና ተጨባጭ በሆነ መንገድ መዘገባቸው በጣም ወሳኝ ነው” ሲሉ ምክትል ሚኒስትሯ ለስፑትኒክ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0