https://amh.sputniknews.africa/20260530/4178043.html
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ወታደራዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ያለመ ውይይት አካሄዱ
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ወታደራዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ያለመ ውይይት አካሄዱ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ወታደራዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ያለመ ውይይት አካሄዱ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በሞዛምቢክ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ጁሊዮ ዶ ስሳንቶስ ጃኔ ከተመራ ልዑክ ጋር ሁለቱ ሀገራት ቀደም ሲል የተፈራረሟቸውን የሁለትዮሽ ወታደራዊ... 30.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-30T20:00+0300
2026-05-30T20:00+0300
2026-05-30T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1e/4178351_0:66:1280:786_1920x0_80_0_0_e1ce82bbfe6966ef48ad9e7d1ab919c8.jpg
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ወታደራዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ያለመ ውይይት አካሄዱ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በሞዛምቢክ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ጁሊዮ ዶ ስሳንቶስ ጃኔ ከተመራ ልዑክ ጋር ሁለቱ ሀገራት ቀደም ሲል የተፈራረሟቸውን የሁለትዮሽ ወታደራዊ ስምምነቶች ወደ ላቀ ምዕራፍ ማድረስ በሚችሉበት መንገድ ዙሪያ መክረዋል። "በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው በወዳጅነት ላይ የተመሠረተ ግንኙነት መጠናከር የቀጣናውን ሠላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ፋይዳው የጎላ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል" ሲሉ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ በውይይቱ ወቅት ተናግረዋል። የሞዛምቢክ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም በበኩላቸው፤ ከአትዮጵያ ጋር በዘርፈ ብዙ ወታራዊ የትብብር መስኮች ዙሪያ በቅንጅት መሥራታችን በትምህርት እና ሥልጠና ሰፊ ልምድ እና ተሞክሮ ለማግኘት ያስችልናል" ብለዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1e/4178351_72:0:1208:852_1920x0_80_0_0_ed1643115fe507c34ccbd02cd5f77c5e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ወታደራዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ያለመ ውይይት አካሄዱ
20:00 30.05.2026 (የተሻሻለ: 20:34 30.05.2026) ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ወታደራዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ያለመ ውይይት አካሄዱ
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በሞዛምቢክ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ጁሊዮ ዶ ስሳንቶስ ጃኔ ከተመራ ልዑክ ጋር ሁለቱ ሀገራት ቀደም ሲል የተፈራረሟቸውን የሁለትዮሽ ወታደራዊ ስምምነቶች ወደ ላቀ ምዕራፍ ማድረስ በሚችሉበት መንገድ ዙሪያ መክረዋል።
"በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው በወዳጅነት ላይ የተመሠረተ ግንኙነት መጠናከር የቀጣናውን ሠላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ፋይዳው የጎላ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል" ሲሉ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ በውይይቱ ወቅት ተናግረዋል።
የሞዛምቢክ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም በበኩላቸው፤ ከአትዮጵያ ጋር በዘርፈ ብዙ ወታራዊ የትብብር መስኮች ዙሪያ በቅንጅት መሥራታችን በትምህርት እና ሥልጠና ሰፊ ልምድ እና ተሞክሮ ለማግኘት ያስችልናል" ብለዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X


