በአሜሪካ ኒው ጀርሲ ግዛት በተቃዋሚዎች እና በኢሚግሬሽን ፖሊስ መካከል ውጥረት ነገሠ

ሰብስክራይብ

በአሜሪካ ኒው ጀርሲ ግዛት በተቃዋሚዎች እና በኢሚግሬሽን ፖሊስ መካከል ውጥረት ነገሠ

ኒውአርክ በሚገኝ የስደተኞች ማቆያ ማዕከል ደጃፍ ላይ በተቀሰቀሰው ግጭት የሕግ አስከባሪዎች አስለቃሽ ጭስ መጠቀማቸው ተዘግቧል።

ይህ ማዕከል ባለፈው አንድ ሳምንት በተቃዋሚዎች እና በፌዴራል የኢሚግሬሽን እና የጉምሩክ አስከባሪ ፖሊሶች መካከል የግጭት ሥፍራ ሆኖ ቆይቷል።

ተቃውሞው የተቀሰቀሰው በማዕከሉ ውስጥ የታሰሩ ስደተኞች የተያዙበትን ሁኔታ በመቃወም የረሃብ እና የሥራ ማቆም አድማ ከጀመሩ በኋላ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0