https://amh.sputniknews.africa/20260530/4166632.html
የአፍሪካ ኅብረት የጤና ኤጀንሲ እስከ 2026 መጨረሻ የኢቦላ ክትባት እና ለአዲሱ ዝርያ ህክምና እንደሚያቀርብ አረጋገጠ
የአፍሪካ ኅብረት የጤና ኤጀንሲ እስከ 2026 መጨረሻ የኢቦላ ክትባት እና ለአዲሱ ዝርያ ህክምና እንደሚያቀርብ አረጋገጠ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ኅብረት የጤና ኤጀንሲ እስከ 2026 መጨረሻ የኢቦላ ክትባት እና ለአዲሱ ዝርያ ህክምና እንደሚያቀርብ አረጋገጠ ''ጥናቶች እየተካሄዱ ናቸው እናም አንዳንድ እጩዎች አሉን'' ሲሉ የአፍሪካ ሲዲሲ ዋና ዳይሬክተር ዣን ካሴያ ተናግረዋል። ከሩሲያ... 30.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-30T08:26+0300
2026-05-30T08:26+0300
2026-05-30T08:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1e/4166479_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_78dcc9aa348b0325b37ba4bcf8888521.jpg
የአፍሪካ ኅብረት የጤና ኤጀንሲ እስከ 2026 መጨረሻ የኢቦላ ክትባት እና ለአዲሱ ዝርያ ህክምና እንደሚያቀርብ አረጋገጠ ''ጥናቶች እየተካሄዱ ናቸው እናም አንዳንድ እጩዎች አሉን'' ሲሉ የአፍሪካ ሲዲሲ ዋና ዳይሬክተር ዣን ካሴያ ተናግረዋል። ከሩሲያ የጤና ሚኒስትር ክትባት ስለመኖሩ መልዕክት መቀበላቸውን ያረጋገጡት ኃላፊው፤ ኤጀንሲያቸው ውጤቱን ለመገምገም ከሩሲያ እና ከሌሎች አጋሮች ጋር እየሠራ እንደሚገኝ አክለዋል። የቡንዲቡጎ የኢቦላ ቫይረስ ዝርያ በአሁኑ ጊዜ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኡጋንዳ እየተስፋፋ ሲሆን ከ900 በላይ ሰዎች እንደተጠቁ እና ከ200 በላይ ለሞት እንደተዳረጉ ታውቋል። እስካሁን ለአዲሱ ዝርያ የሚሆን የተለየ ክትባት ወይም ህክምና የለም።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ኅብረት የጤና ኤጀንሲ እስከ 2026 መጨረሻ የኢቦላ ክትባት እና ለአዲሱ ዝርያ ህክምና እንደሚያቀርብ አረጋገጠ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ኅብረት የጤና ኤጀንሲ እስከ 2026 መጨረሻ የኢቦላ ክትባት እና ለአዲሱ ዝርያ ህክምና እንደሚያቀርብ አረጋገጠ
2026-05-30T08:26+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1e/4166479_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e009721f38ce3628eff71dd1c180241a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ኅብረት የጤና ኤጀንሲ እስከ 2026 መጨረሻ የኢቦላ ክትባት እና ለአዲሱ ዝርያ ህክምና እንደሚያቀርብ አረጋገጠ
08:26 30.05.2026 (የተሻሻለ: 08:34 30.05.2026) የአፍሪካ ኅብረት የጤና ኤጀንሲ እስከ 2026 መጨረሻ የኢቦላ ክትባት እና ለአዲሱ ዝርያ ህክምና እንደሚያቀርብ አረጋገጠ
''ጥናቶች እየተካሄዱ ናቸው እናም አንዳንድ እጩዎች አሉን'' ሲሉ የአፍሪካ ሲዲሲ ዋና ዳይሬክተር ዣን ካሴያ ተናግረዋል።
ከሩሲያ የጤና ሚኒስትር ክትባት ስለመኖሩ መልዕክት መቀበላቸውን ያረጋገጡት ኃላፊው፤ ኤጀንሲያቸው ውጤቱን ለመገምገም ከሩሲያ እና ከሌሎች አጋሮች ጋር እየሠራ እንደሚገኝ አክለዋል።
የቡንዲቡጎ የኢቦላ ቫይረስ ዝርያ በአሁኑ ጊዜ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኡጋንዳ እየተስፋፋ ሲሆን ከ900 በላይ ሰዎች እንደተጠቁ እና ከ200 በላይ ለሞት እንደተዳረጉ ታውቋል። እስካሁን ለአዲሱ ዝርያ የሚሆን የተለየ ክትባት ወይም ህክምና የለም።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X