የአፍሪካ መሪዎች ለተሻለ ነገ እና የወደፊት ትውልዶች ሊታገሉ ይገባል - የሰላም ድጋፍ ሥራዎች ባለሙያ

ሰብስክራይብ

የአፍሪካ መሪዎች ለተሻለ ነገ እና የወደፊት ትውልዶች ሊታገሉ ይገባል - የሰላም ድጋፍ ሥራዎች ባለሙያ

ከ63ኛው የአፍሪካ ቀን ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየቱን የሰጠው የሰላም ድጋፍ ሥራዎች ባለሙያ ኦላሚ ቻርልስ አልፍሬድ፤ የአኅጉሪቱ መሪዎች የአፍሪካን የወደፊት እጣፋንታ በመበየን ረገድ ቁልፍ ሚና መጫወት እንደሚገባቸው አስገንዝቧል።

“አፍሪካ በአካል ብቻ ሳይሆን በአእምሮም ጭምር ተገዝታለች። እነዚህ እስካሁንም ድረስ እየጎዱን ያሉ የቅኝ ግዛት ተፅዕኖዎች ናቸው። በመሆኑም እኔ የምለው የአፍሪካ መሪዎች በአንድነት እንዲቆሙ እንዲሁም ለመብታችን፣ ለተሻለ ነገ፣ ለልጆቻችን እና ወደፊት ለሚመጡ ትውልዶች እንዲታገሉ ነው፡፡”

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0