https://amh.sputniknews.africa/20260529/4163644.html
ፑቲን “በሮማኒያ ወደቀ ስለተባለው የሩሲያ ድሮን” ምላሽ ሰጡ
ፑቲን “በሮማኒያ ወደቀ ስለተባለው የሩሲያ ድሮን” ምላሽ ሰጡ
Sputnik አፍሪካ
ፑቲን “በሮማኒያ ወደቀ ስለተባለው የሩሲያ ድሮን” ምላሽ ሰጡክስተቱ የሚመለከተው በኤሌክትሮኒክ የጦርነት ሥልት ወይም በተሳሳተ መረጃ መስመሩን የሳተ የዩክሬን ድሮንን ነው ሲሉ ፑቲን ገልጸዋል።የዩክሬን ድሮኖች ወደ ተለያዩ ሀገራት የአየር ክልል... 29.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-29T19:11+0300
2026-05-29T19:11+0300
2026-05-29T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1d/4163491_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_a2d0275248c5c038291a3aeff23a8920.jpg
ፑቲን “በሮማኒያ ወደቀ ስለተባለው የሩሲያ ድሮን” ምላሽ ሰጡክስተቱ የሚመለከተው በኤሌክትሮኒክ የጦርነት ሥልት ወይም በተሳሳተ መረጃ መስመሩን የሳተ የዩክሬን ድሮንን ነው ሲሉ ፑቲን ገልጸዋል።የዩክሬን ድሮኖች ወደ ተለያዩ ሀገራት የአየር ክልል እንደሚገቡ የጠቀሱት የሩሲያ ፕሬዚዳንት፤ ይሁን እንጂ ሁልጊዜም የመጀመሪያው ምላሽ “ጥቃቱን የሰነዘረችው ሩሲያ ናት” የሚል እንደሆነ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1d/4163491_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_72b3cccb913b6e5a06eb827a970e48ac.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፑቲን “በሮማኒያ ወደቀ ስለተባለው የሩሲያ ድሮን” ምላሽ ሰጡ
19:11 29.05.2026 (የተሻሻለ: 19:14 29.05.2026) ፑቲን “በሮማኒያ ወደቀ ስለተባለው የሩሲያ ድሮን” ምላሽ ሰጡ
ክስተቱ የሚመለከተው በኤሌክትሮኒክ የጦርነት ሥልት ወይም በተሳሳተ መረጃ መስመሩን የሳተ የዩክሬን ድሮንን ነው ሲሉ ፑቲን ገልጸዋል።
የዩክሬን ድሮኖች ወደ ተለያዩ ሀገራት የአየር ክልል እንደሚገቡ የጠቀሱት የሩሲያ ፕሬዚዳንት፤ ይሁን እንጂ ሁልጊዜም የመጀመሪያው ምላሽ “ጥቃቱን የሰነዘረችው ሩሲያ ናት” የሚል እንደሆነ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X