ደቡብ አፍሪካ የታሪካዊውን የሴቶች ሰልፍ 70ኛ ዓመት መታሰቢያ እያከበረች ነው

ሰብስክራይብ

ደቡብ አፍሪካ የታሪካዊውን የሴቶች ሰልፍ 70ኛ ዓመት መታሰቢያ እያከበረች ነው

በዛሬዋ ዕለት እ.ኤ.አ በ1956 20 ሺህ የሚጠጉ ሴቶች የአፓርታይድ ሥርዓትን ለመቃወም አደባባይ ወጥተዋል።

ዝግጅቱ የደቡብ አፍሪካ መንግሥት በነፃነት ትግል ውስጥ ጉልህ ስፍራ ያላቸውን ታሪካዊ ሁነቶች ከሚዘክርባቸው መርኃ-ግብሮች መካከል የመጀመሪያው ነው።

የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ሴአክጋ ትላዲ ያዘጋጀውን ዘገባ ይመልከቱ

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0